የቪዛ መስፈርቶች ለኢትዮጵያ ዜጎች በየአገሩ ይለያያሉ። የኢትዮጵያ ዜጎች ወደ ብዙዎቹ አገራት ለመግባት፣ አስቀድሞ ከዚያው አገር ኤምባሲ ወይም ቆንስላ በፓስፖርት ውስጥ የቪዛ (መግቢያ ፈቃድ) ማሕተም ማግኘት አስፈላጊነት ነው። ሆኖም አንዳንድ አገር ያለ ምንም ቪዛ ሂደት ኢትዮጵያውያን ለተወሰነ ጊዜ እንዲጎብኙ ይፈቅዳል፣ እንዲሁም አንዳንድ አገር ኢትዮጵያውያን እዚያ በደረሱበት ጊዜ የመግቢያ ፈቃድ ይሰጣል። (ቪሳ ባያስፈልግም ፓስፖርት ለዜግነት ማስረጃ ሰነድ አይነተኛ ነው።)
እነዚህን አገራት ከመግባት በፊት ቪሳ ማግኘት አስፈላጊ አይደለም። ሌሎች አገራት ሁሉ ግን ከመግባት አስቀድሞ ቪሳ ማግኘት አስፈላጊነት ነው።
እነዚህን ጥገኛ አገራት ከመግባት በፊት ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪሳ ማግኘት አስፈላጊ አይደለም።
Awustralia]]vbfb
v
(አዘርባይጃን - የአርጻኽ (ናጎርኖ-ካራባኽ) ቪዛ ቢኖር ኖሮ ለማንም ሰው መግባት ለዘላለም ይከለክላል።)
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article የቪዛ መስፈርቶች ለኢትዮጵያ ዜጎች, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.