ስሜን ቆጵሮስ

ስሜን ቆጵሮስ (በይፋ፦ «የቱርክ ስሜን ቆጵሮስ ሪፐብሊክ»፤ ቱርክኛ፦ Kuzey Kıbrıs /ኩዘይ ክብርስ/) በቆጵሮስ ደሴት ላይ የምትገኝ አገር ናት።

ስሜን ቆጵሮስ
ስሜን ቆጵሮስ - ቀይ

ሐምሌ 8 ቀን 1966 ዓም የቆጵሮስ ግሪኮች ወገን የቆጵሮስ መንፈቅለ መንግሥት ስላካሄዱ፣ ስለዚህ በ13 ሐምሌ የቱርክ ሥራዊት በስሜን ወረረ፣ ጦርነቱም ከጨረሰ በኋላ የቱርኮች ወገን አስተዳደር በስሜኑ፣ የግሪኮችም በደቡቡ ቀርተው ነበር። በ1967 ዓም ስሜኑ «የቱርክ ቆጵሮስ ፌዴራላዊ ግዛት» ሆነ፣ በ1976 ዓም «የቱርክ ስሜን ቆጵሮስ ሪፐብሊክ» ሆነ።

ስሜን ቆጵሮስ
የቆጵሮስ ቱርኮች በ1965 ዓም የነበሩባቸው ሥፍራዎች፦ ሐምራዊ

ሆኖም ከቱርክ አገር በስተቀር፣ ከአንዳችም ሌላ አገር ምንም ዲፕሎማቲክ ተቀባይነት የለውም። በተረፈ ሌሎቹ አገራት በይፋ በደቡብ የሚገኘውን የቆጵሮስ ሪፐብሊክን ይግባኝ ይቀበላሉ።

ምጣኔ ሀብቱ በተለይ በቱሪስም ይመሰረታል፤ ቱሪስቶቹ ወይም በአየር ከቱርክ አገር፣ ወይም በመርከብ ይገባሉ። በግል ጀልባ (ያሕት) የሚገቡም አሉ። ወደ ውጭ አገር የሚላኩ ምርቶች የወተት ውጤቶች፣ ሎሚአረቄዶሮድንች ናቸው። ሕዝቡ ቱርክኛ ይናገራልና የእስልምና ተከታዮች ናቸው። ዋንኛው እስፖርት እግር ኳስ ነው። ባሕላቸው በጭፈራና በሙዚቃ፣ በሥነ ጥበብ፣ በአበሳሰል ወዘተ. እንደ ቱርክ አገር ባሕል ይመስላል።


Tags:

ቆጵሮስቱርክኛ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ረቡዕ1966ናፖሌዎን ቦናፓርትጋናየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግይስማዕከ ወርቁየአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽንዶናልድ ጆን ትራምፕራስ ዳሸንቀጭኔዳግማዊ ዓፄ ዳዊትሪቻርድ ፓንክኸርስትአደሬ2019-20 ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝመሐሙድ አህመድድረ ገጽ መረብቅዱስ ያሬድፈርዲናንድ ማጄላንጥናትሥላሴ800 እ.ኤ.አ.ኦሮምኛገብረ ክርስቶስ ደስታየኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክወሎጥግቀዳማዊ ምኒልክየሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀልፅጌ ማርያም ገብሩ ደስታኤሊ1 ሳባሀብቷ ቀናማይጨውፈተና፤ የዕንባ ጉዞዎች እና ሌሎች ግጥሞችፓሪስጸሐፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ ወልደ አረጋዊየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርጉሎአንጥረኛአፄገመሬሥነ ጽሑፍአዋሳ ከተማ የእግር ኳስ ክለብአርባዕቱ እንስሳአዋሽ ብሔራዊ የመዝናኛ እና የዱር አራዊት ጥበቃ ክልልደብረ ዘይትመሠረተ ልማትየአድዋ ጦርነትክፍለ ዘመንየሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላትየአጼ ተክለጊዮርጊስ ዜና መዋዕልሙሶሊኒስሜን መቄዶንያበ1948 ዓ.ም. ተሻሽሎ የወጣ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥትመስቃንጤና ኣዳምእንሽላሊትሮማቴክሳስዘጠኙ ቅዱሳንምሳሌሥርአተ ምደባሰላማዊ ውቅያኖስቤተ አባ ሊባኖስፑንትየሲዳማ ባሕላዊ ሐይማኖትሃይል (ፊዚክስ)ኩሽቲክ እና ኒሎቲክ ሕዝቦችታምራት ደስታሰዓሊእውቀትመርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስክፍያኣበራ ሞላሶቪዬት ሕብረት🡆 More