ይስማዕከ ወርቁ

ይስማዕከ ወርቁ ኢትዮጵያዊ ወጣት ደራሲ ሲሆን ዴርቶጋዳ በተባለዉ መፅሀፉ በአንባቢዎቹ ዘንድ ታዋቂነትን አግኝቷል፡፡ ከዚህም ባሻገር ዴርቶጋዳ በአንድ አመት ብቻ 10 ጊዜ በመታተም እና በመጀመሪያ እትሙ ከ 200,000 (ሁለት ሠቶ ሽህ) በላይ ኮፒወች በመሸጥ በኢትዮጵያ የመፅሀፍ ሽያጭ ታሪክ የመጀመሪያው መፅሀፍ ነው። ይስማዕከ እስካሁን አስራ አምስት መፅሀፍትን ለህትመት አብቅቷል (የመጀመርያ መፅሀፉ)፣ የወንድ ምጥ የተሰኜው የግጥም መድብል ነው። የቀንድ አውጣ ኑሮ ዴርቶጋዳ ራማቶሓራ ዣንቶዣራ ዮራቶራድ ዮቶድ ሜሎስ ተልሚድ ክቡር ድንጋይ፣ የኦጋዴን ድመቶች፣ ደህንነቱ ተከርቼም እና ዛምራ የተሰኘ ልቦለድ ያበረከተልን ሲሆን የመጨረሻ ስራው ደግሞ በ አምሓራ ክልል ንፁሀን ህዝብ እና ሀገሪቱን እመራታለሁ በሚለው መንግስት መካከል ባለው አለመግባባት እንዲሁም በትግራይ ፣ በኦሮሚያእና በአማራ መካከል የሚሞቱትን ሰዎች በግልፅ ቋንቋ ግፉዓንበሚል ኢ ልቦለድ ድርሰት አቅርቦልናል። ከ መጋቢት 2010 ዓ.ም ወዲህ በሀገሪቱ ላይ እየታዬ ያለው ኢ-ፍትሐዊነትና የተበላሼ የመንግስት አስተዳደር የብዙ ንፁሀንን ህይወት እያሳጣን መሆኑን ይስማዕከ በ ግፉዓን ቁልጭ አድርጎ አሳይቶናል።

ይስማዕከ ወርቁ
ደራሲ ይስማዕክ ወርቁ


Hello,ሚሊዮን .


References:

Tags:

ዴርቶጋዳ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

አፈወርቅ ተክሌየኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርክዓለም-አቀፍ መደበኛ የመጽሐፍ ቁጥርብርሃንቅድስት አርሴማየአስተሳሰብ ሕግጋትኪሮስ ዓለማየሁአናናስንዋይ ደበበኢትዮጵያዊብጉርማርቲን ሉተርሉልሰምና ፈትልዓሣቼኪንግ አካውንትጊዜቁርአንየአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝርሙዚቃቼልሲየፀሐይ ግርዶሽአምሣለ ጎአሉአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስአማራ ክልልእባብየኢትዮጵያ ካርታ 1936ኤችአይቪጥር ፲፰ዴሞክራሲየኮንትራክት ሕግፈንገስየተባበሩት የሀገር ንጉሳዊ አገዛዝበለስቅፅልየወፍ በሽታቀስተ ደመናገንዘብየንቅያ ጸሎተ ሃይማኖትየሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንሥነ ምግባርእሸቱ መለስቢግ ማክግራኝ አህመድሐሙስፈቃድናምሩድቅጽልአገውየኮንሶ ባህላዊ የእርከን ስራኦጋዴንበርሊንቤተልሔም (ላሊበላ)ንቃተ ህሊናማርክሲስም-ሌኒኒስምደርግፈላስፋእስልምናየአገሮች ገንዘብ ምንዛሪየዓለም ዋንጫፖከሞንአፍሪቃብጉንጅየቅርጫት ኳስ2004ካዛንፋሲል ግምብተረፈ ዳንኤልስቅለት (የማይክል አንጄሎ ቅርጽ)ዒዛናቡናወሲባዊ ግንኙነትጃፓንኔልሰን ማንዴላቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅረጅም ልቦለድ🡆 More