አምሣለ ጎአሉ

አምሣለ ጎአሉ የአማራ ክልል ዋና ከተማ በሆነችው በባህርዳር 1977 ተወለደች የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቶን በአሣይ የህዝብ ት/ቤት በመቀጠልም በቦሌ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን በማጠናቀቅ የመጀመሪያ ደግሪዋን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፋካልቲ ኦፍ ሣይንስ በአርክቴክቸር ተመርቃለች፡፡ አምሣለ በ2002 ሰምንተኛዋ የሴት ፓይለት ሆና አጠናቃለች በመቀጠልም ለተከታታይ ስምንት አመታት በኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎት ……በኢትዮጵያ ታሪክ ወሰጥ የመጀመሪያዉ ሴት ካፒቴን የሚያስብላትን ማዕረግ በ2010 ከኢትዮጲያ አቪየሽን አካዳሚ አግኝታለች፣ የመጀመሪያውንም በረራ ከአዲስ አበባ በመነሳት ጎንደር ላይ በማረፍ ስራዋን በተግባር አስመስክራለች።

የትምህርት ደረጃ

  1. ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ በ አርክቴስቸር
  2. ፓይለት ከኢትዮጲያ አቬየሽን አካዳሚ በ2002
  3. ካፒቴን ከኢትዮጲያ አቬሽን አካዳመ 2010

ቤተሰብ

አምሳሉ ጎአሉ ባለትዳርና የሶስት ልጆች እናት ነች፡፡

Tags:

ባህርዳርአማራ ክልልአዲስ አበባአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲኢትዮጵያጎንደር

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

አማርኛ ልብ ወለድ መፃህፍትንፋስ ስልክ ላፍቶየሥነ፡ልቡና ትምህርትኢየሱስ ክርስቶስየኢትዮጵያ ሕግሄክታርዓመት በዓላት እና ታሪካዊ ማስታወሻዎችቅድስት አርሴማሚስቶች በኖህ መርከብ ላይየኢትዮጵያ እጽዋትሰባአዊ መብቶችጨዋታዎችረጅም ልቦለድኦክስፎርድቬሮናቢ.ቢ.ሲ.ዓለም-አቀፍ መደበኛ የመጽሐፍ ቁጥርልብዓለማየሁ ገላጋይየሠገራ ትቦ ንጣፍ መድማት ወይመ መቁስል (ሄሞሮይድ)ፕሮቴስታንት533 እ.ኤ.አ.እሳተ ገሞራምልጃቀንጠፋአስቴር አወቀኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንትንሽ አይጥዳግማዊ ምኒልክደሴትርንጎግዝፈትሽጉጥወይራየፖለቲካ ጥናትቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንሰብለ ወንጌልህሊናዱባይገናገብረ ክርስቶስ ደስታገመድጃቫቭላዲሚር ፑቲንየተባበሩት መንግሥታት ድርጅትቆምጬ አምባውኃይሌ ገብረ ሥላሴነጭ ሽንኩርትኖቤል ሽልማትገብስማህበራዊ ሚዲያዶሮ ወጥቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴራያኢንዶኔዥያዓረፍተ-ነገርሶስት ማእዘንጃፓንኛግሥኮክፋርስምሥራቅ አፍሪካማናልሞሽ ዲቦክራርመጽሐፍቅዱስ ዮሐንስኬንያይስማዕከ ወርቁጁፒተርመሬት ጥናት (ጂዮሎጂ)አማርኛጠጣር ጂዎሜትሪየኢትዮጵያ ሶማሊያ ጦርነትኦርቶዶክስ🡆 More