አበበ ቢቂላ ስታዲየም

አበበ ቢቂላ ስታዲየም በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ ውስጥ ሁለገብ ስታዲየም ነው። በአሁኑ ጊዜ በአብዛኛው ለእግር ኳስ ግጥሚያዎች የሚውል ሲሆን በክለብ ደረጃ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ደደቢት ክለብ ይጠቀምበት ነበር። ስታዲየሙ 25,000 ተመልካቾችን የመያዝ አቅም አለው። ስያሜውም በታዋቂው የኦሎምፒክ ማራቶን ሻምፒዮን አበበ ቢቂላ ነው።

Tags:

አበበ ቢቂላአዲስ አበባኢትዮጵያእግር ኳስየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

በጅሮንድፈረስ ቤትመጠይቃዊ ዓረፍተ-ነገርጅቡቲ (ከተማ)ዕዝራቅኝ ግዛትጉርጥየአዲስ አበባ ከንቲባቋንቋኢቱዳኛቸው ወርቁአበባቡናሰባአዊ መብቶችቁርአንመስተፃምርየኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙርተስፋዬ ሳህሉገጠርፈሊጣዊ አነጋገር ወ1325 እ.ኤ.አ.ከንባታዘመነ መሳፍንትቤተ መቅደስተረፈ ኤርምያስአውሮፓሀይቅገብርኤል (መልዐክ)በጋአባ ጉባድመትድኩላሳህለወርቅ ዘውዴስነ ምህዳርቅርንፉድኣበራ ሞላአዲስ ዘመን (ጋዜጣ)26 Marchደጃዝማች ገረሱ ዱኪአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲመሐሙድ አህመድመስቀል አደባባይየዕብራውያን ታሪክዋሻመጽሐፍ ቅዱስየዓለም የመሬት ስፋትክርስቲያኖ ሮናልዶስም (ሰዋስው)ሥርአተ ምደባሣህለ ሥላሴመስኮብኛግብፅእውን ነብዩ መሀመድ ሀሰተኛ ናቸው?ኖኅኦሞአዊየዮሐንስ ወንጌልቤተ መርቆሬዎስየመን (አገር)ግሪክ (ቋንቋ)ጥምቀትአዋሽ ወንዝሄፐታይቲስ ኤዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግዳግማዊ ዓፄ ኢያሱጠላኦማን19ኛው ክፍለ ዘመን የግራኝና የልብነ ድንግል ታሪክ በአማርኛሥነ ፈለክፋይዳ መታወቂያየአራዳ ቋንቋኔልሰን ማንዴላየቃል ክፍሎችጅቡቲቀጭኔኢትዮጵያማንችስተር ዩናይትድበ1948 ዓ.ም. ተሻሽሎ የወጣ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት🡆 More