የ1986 እ.ኤ.አ.
ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፫ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የነበረ ሲሆን ውድድሩ ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. በሜክሲኮ ተካሄዷል።
የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ | |
---|---|
ይፋዊ ምልክት | |
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ሜክሲኮ |
ቀናት | ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን |
ቡድኖች | ፳፬ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፲፪ ስታዲየሞች (በ፱ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | አርጀንቲና (፪ኛው ድል) |
ሁለተኛ | ምዕራብ ጀርመን |
ሦስተኛ | ፈረንሣይ |
አራተኛ | ቤልጅግ |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፶፪ |
የጎሎች ብዛት | ፻፴፪ |
የተመልካች ቁጥር | 2,393,031 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ጌሪ ላይነከር ፮ ጎሎች |
ኮከብ ተጫዋች | ዲየጎ ማራዶና |
← 1982 እ.ኤ.አ. 1990 እ.ኤ.አ. → |
ፊፋ በመጀመሪያ ኮሎምቢያ ውድድሩን እንድታዘጋጅ የመረጣት ቢሆንም በኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት ወደ ሜክሲኮ ተላልፏል። ውድድሩን ያሸነፈው አርጀንቲና ሲሆን የማራዶና ታዋቂ የእግዚአብሔር እጅ ጎልም በዚሁ ውድድር ላይ በእንግሊዝ ቡድን ላይ ነው የገባው።
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.