የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

የ1986 እ.ኤ.አ.

ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፫ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የነበረ ሲሆን ውድድሩ ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. በሜክሲኮ ተካሄዷል።

የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ሜክሲኮ
ቀናት ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን
ቡድኖች ፳፬ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፲፪ ስታዲየሞች (በ፱ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ አርጀንቲና (፪ኛው ድል)
ሁለተኛ የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምዕራብ ጀርመን
ሦስተኛ የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፈረንሣይ
አራተኛ የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ቤልጅግ
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፶፪
የጎሎች ብዛት ፻፴፪
የተመልካች ቁጥር 2,393,031
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) እንግሊዝ ጌሪ ላይነከር
፮ ጎሎች
ኮከብ ተጫዋች አርጀንቲና ዲየጎ ማራዶና
እስፓንያ 1982 እ.ኤ.አ. ኢጣልያ 1990 እ.ኤ.አ.


የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ፊፋ በመጀመሪያ ኮሎምቢያ ውድድሩን እንድታዘጋጅ የመረጣት ቢሆንም በኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት ወደ ሜክሲኮ ተላልፏል። ውድድሩን ያሸነፈው አርጀንቲና ሲሆን የማራዶና ታዋቂ የእግዚአብሔር እጅ ጎልም በዚሁ ውድድር ላይ በእንግሊዝ ቡድን ላይ ነው የገባው።

Tags:

ሜክሲኮየዓለም ዋንጫፊፋ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ክረምትአምባሰልየተባበሩት መንግሥታት ድርጅትሆሣዕና በዓልፍልስጤምህንድኣበራ ሞላ1996አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስጥሩነሽ ዲባባታሪክ ዘኦሮሞየኢትዮጵያ ሕግሥነ ዕውቀትስኳር በሽታፍቅርድመትዐቢይ አህመድቦይንግ 787 ድሪምላይነርፖከሞንሩሲያየኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎችፍቅር እስከ መቃብርከበሮ (ድረም)ጋሞጐፋ ዞንንቃተ ህሊናአይሁድናፋሲል ግምብየጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበርገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችውዝዋዜፋይዳ መታወቂያጳውሎስ ኞኞጅቡቲአብደላ እዝራደቡብ ሱዳንየሐበሻ ተረት 1899t8cq6የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማየወላይታ ዞንጃቫጎልጎታካርል ማርክስሥነ ጽሑፍስቅለት (የማይክል አንጄሎ ቅርጽ)ሰምና ፈትልበርበሬክፍያደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልኦሮሞማሪቱ ለገሰስነ አምክንዮየጀርመን ዳግመኛ መወሐድብሳናትንሳዔበ1948 ዓ.ም. ተሻሽሎ የወጣ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥትገድሎ ማንሣትኢትዮጵያዊኪሮስ ዓለማየሁቢግ ማክቡልጋቁርአንየቀን መቁጠሪያክርስቶስ ሠምራሀመርመንግሥተ አክሱምብሔርየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክፍትሐ ነገሥትመጽሐፍ ቅዱስደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅንቃል (የቋንቋ አካል)ስንዴመዝገበ ዕውቀትኔዘርላንድእንዶድ🡆 More