ቤተ ልሔም

ቤተ ልሔም በፍልስጤም ግዛቶች በምዕራቡ ዳር (ዌስት ባንክ) የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው። አሁንም 25,000 ሰዎች ይኖሩበታል። በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ቤተ ልሔም የኢየሱስ ልደት ቦታ ስለ ሆነ፥ በክርስትና እንደ ተቀደሰ ቦታ ይቆጠራል።

    ይህ መጣጥፍ ስለ ፍልስጥኤም ከተማ ነው። ስለ ላሊበላ ቤተ ክርስቲያን ለመረዳት፣ ቤተልሔም (ላሊበላ)ን ይዩ።

ቤተ ልሔም
ቤተ ልሔም፣ ፍልስጥኤም

የከተማ ስም በአረብኛ بيت لحم /ቤት ላሕም/ ማለት «የሥጋ ቤት» ሲሆን፣ በዕብራይስጥ ግን ስሙ בֵּית לֶחֶם /ቤት ሌሔም/ ትርጉም «የዳቦ ቤት» ማለት ነው።

Tags:

መጽሐፍ ቅዱስኢየሱስክርስትና

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

የሉቃስ ወንጌልአዋሽ ወንዝባሕላዊ መድኃኒትየኢትዮጵያ አየር መንገድግራዋየዓለም ዋንጫውቅያኖስግብፅዩ ቱብሥርዓት አልበኝነትዲያቆንመዝገበ፡ቃላት፡በአምኅርኛ።የቀን መቁጠሪያኒንተንዶየእብድ ውሻ በሽታዓሣህሊናወፍሶቅራጠስድረ ገጽ መረብእንቆቆኮምፒዩተርጅቡቲኦሮሞየኣማርኛ ፊደልድረ ገጽማሞ ውድነህመጽሐፍ ቅዱስአማርኛየፈጠራዎች ታሪክየሐበሻ ተረት 1899አቡነ ተክለ ሃይማኖትህግ ተርጓሚላሊበላቱርክኢትዮጵያዊጥሩነሽ ዲባባቴሌብርሥርዓተ ነጥቦችህንድየፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽንፋይዳ መታወቂያጋሊልዮሮማአቤ ጉበኛፕሩሲያኤፍሬም ታምሩዳጉሳቀነኒሳ በቀለለድካም የጣፈኝ ብነግድ አይተርፈኝየጊዛ ታላቅ ፒራሚድሄርናንዶ ኮርተስጳውሎስአቡጊዳጣይቱ ብጡልየወታደሮች መዝሙርጉልበትየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግአላህየምልክት ቋንቋኤፍራጥስ ወንዝ1996አፈ፡ታሪክእግር ኳስቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልልየኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ ክፍል ፩/፲፬አባታችን ሆይእንዶድሳምንትየጀርመን ዳግመኛ መወሐድየበዓላት ቀኖችጸጋዬ ገብረ መድህንአዲስ ዘመን (ጋዜጣ)አራት ማዕዘን🡆 More