ዮፍታሄ ንጉሤ

ግራ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤ (፲፰፻፺፯ ዓ.ም.

በደብረ ኤልያስ ቀበሌ፣ ጎጃም ተወልደው ሰኔ ፴ ቀን በ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. አረፉ) ስመ ጥር ኢትዮጵያዊ ደራሲ ነበሩ። እኚህ ታላቅ ደራሲ በርካታ ድርሰቶችን የጻፉ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች አብዛኛዎቹ ለሕትመት አልበቁም።

ዮፍታሄ ንጉሤ
ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ

የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር “ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ በአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ” የሚለውን የደረሱት ቀኝጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ፤ ስለአገር ፍቅርና ጀግንነት የሚያወሱ በርካታ ድራማዎችና መዝሙሮችን የደረሱ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል “አፋጀሽኝ”፣ “እለቄጥሩ” ወይም “ጎበዝ አየን” ይገኙበታል። ከድል በኋላ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ከ፲፱፻፴፭ ዓ/ም እስከ ሕልፈታቸው ድረስ አገልግለዋል። የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በመታባበር ጳጉሜ ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ የተመረቁትን እና የቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤን እንዲሁም የደራስያን፤- ነጋድራስአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ እና አቶ [[ተመስገን ገብሬን ምስል የተቀረጸባቸው ቴምብሮችን ገበያ ላይ አውለዋል።

የድርሰት ሥራዎች

ማጣቀሻ

ዋቢ ምንጮች

Tags:

ኢትዮጵያጎጃም፲፰፻፺፯

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

አቤ ጉበኛከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር ተስማምቶ ለመኖርሰምእስልምናስነ አምክንዮክትፎየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግፈረንሣይየኢትዮጵያ ካርታ 1936የባሕል ጥናትፊሊፒንስመስተፃምርቼኪንግ አካውንትበዓሉ ግርማየኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎችሕግየአድዋ ጦርነትቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልልኮሶ በሽታመርካቶየኢትዮጵያ አየር መንገድአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስማሞ ውድነህባህር ዛፍሙቀትሞንቴቪዴዮ ዋንደረረስመጽሐፍ ቅዱስአሸናፊ ከበደኢንግላንድኦሮማይኤፍራጥስ ወንዝአዳልተራጋሚ ራሱን ደርጋሚቤተ ማርያምቻይናግብርህዝብዛይሴአምሣለ ጎአሉአበራ ለማጋብቻሰንበትባቲ ቅኝትተልባየሜዳ አህያላዎስድልጫእያሱ ፭ኛወንጌልአክሱም መንግሥትዓሣጉጉትቅዱስ ያሬድደብረ ዘይትየእግር ኳስ ማህበርስያትልየኢትዮጵያ ነገሥታትፕሮቴስታንትሰን-ፕዬርና ሚክሎንእንቆቆቤተ እስራኤልካርል ማርክስየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየቪዛ መስፈርቶች ለኢትዮጵያ ዜጎችየተፈጥሮ ሀብቶችሀበሻብሳናክርስቶስ ሠምራተመስገን ገብሬኦርቶዶክስየሕገ መንግሥት ታሪክይሖዋቁርአንፋይዳ መታወቂያ🡆 More