የቨርሳይ ውል (1911 ዓም) ከአንደኛው የዓለም ጦርነት ቀጥሎ ጀርመን ተሸንፎ ለአሸናፊዎቹ ሃያላት የተዋዋለው ስምምነት ውል ነበረ። የመንግሥታት ማኅበርም በዚህ ስምምነት ይቆም ጀመር።
በአውሮፓም ሆነ በቅኝ አገራት በኩል፣ ከጀርመን መንግሥት ብዙ ርስት ተነሣባት።
በአውሮፓ፦
በቅኝ አገራትም፦
የጀርመን ቅኝ አገራት ሁሉ ወዲያው ወደ መንግሥት ማህበር ጥብቅና በሞግዚትነቶች ተሰጡ።
ከዚህም በላይ በጀርመን መንግሥት ላይ በጣም ትልቅ ካሳ ክፍያና እጅግ ብዙ አስቸጋሪ ቅጣት ድንጋጌዎች ተበዙበት። እነዚህ ከባድ ኹኔታዎች ለአዶልፍ ሂትለርና ለናዚ ጀርመን ጠንቅ እንደ ሆኑ ተብሏል።
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article የቨርሳይ ውል, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.