አሸንዳ

አሸንዳ፡ ወይም 'የሴቶች ቀን' የትግራይ ብሄራዊ ባህል ሲሆን በአንዳንድ በትግራይ አዋሳኝ ክልሎች ይከበራል ከዚህም ውስጥ በላሊበላ አገው አከለ ጉዛይ አካባቢዋች ሚከበር ባህል ነው። 300 ዓ.ዓ በሳባውያን ህዝብ በአክሱም ውስጥ እንደተጀመረ የታሪክ አጥኝዋች ይናገራሉ። በዓሉ በወጣት ልጃገረድ ሴቶች በትግራይ ከሚከበሩ ታላቅ በአል አንዱም ነው፣ የትግራይ ሴቶች ይህን በአል ለማክበር በጉጉት ይጠብቃሉ። አሸንዳ ቃሉ ትግርኛ ሲሆን ትርጉሙም ከሳር ዓይነት የተሰጠ ነው፣ አንድ ነጭ ሽንኩርት ቅጠል እሚመስል ሰፊ እና እረዥም ተክል ነው። ይህ ተክል አሸንዳ ተብሎ ለሚታዎቀው በዓል መነሻ ሥምም ነው።

አሸንዳ፣ ከነሐሴ 16 እስከ ነሐሴ 18 ቀን ድረስ በትግራይ ይከበራል በአሉ በቅርብ ጊዜያትም ተወዳጅነቱ በመጨመሩ በኤርትራ፣ ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሸዋ፣ ኦሮሚያ እናም ሌሎች አካባቢዎች መከበር ጀምሯል።

Tags:

ትግርኛአገው

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ቃል (የቋንቋ አካል)የቃል ክፍሎችተልባሥርዓት አልበኝነትመጽሐፈ ሄኖክጋሞጐፋ ዞንላዎስካናዳአክሱምነፍስዕልህቀነኒሳ በቀለየኮንሶ ባህላዊ የእርከን ስራሥነ ጥበብየልብ ሰንኮፍመቀሌ ዩኒቨርሲቲመድኃኒትግሥላቼኪንግ አካውንትጊልጋመሽንዋይ ደበበታይላንድየኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማኤፍራጥስ ወንዝሣራአለቃ ገብረሐና እና አስቂኝ ቀልዶቻቸውበግአበባየኦሎምፒክ ጨዋታዎችጋብቻየዮሐንስ ራዕይሰዓት ክልልእውቀትቶማስ ኤዲሶንመሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲዝግባቁጥርየኖህ መርከብዓሣኤቲኤምፍቅር በዘመነ ሽብርክርስቶስየኦቶማን መንግሥትኦሮሞሙሴቀይአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲኢንጅነር ቅጣው እጅጉጎጃም ክፍለ ሀገርሆሣዕና በዓልቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስአፈርሳምንትየማቴዎስ ወንጌልየሐዋርያት ሥራ ፰የምልክት ቋንቋቤተክርስቲያንአዳልዶሮ ወጥማርክሲስም-ሌኒኒስምየኢትዮጵያ እጽዋትሊያ ከበደየአካባቢ ጥበቃ ምህንድስናአገውየኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ ክፍል ፩/፲፬የኣማርኛ ፊደልቱርክሰው ሠራሽ የማሰብ ችሎታኢንዶኔዥያኦሞ ወንዝወንጌልአስቴር አወቀቅዱስ ሩፋኤል🡆 More