ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ከ፲፮፻፶፰ እስከ ፲፮፻፸፫ ዓ.ም.
የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ማንኛውም ሰው ካቶሊክ እንዳይሆን ከማስከልከላቸው ሌላ መጻሕፍቶቻቸው እንዲቃጠሉ አድርገዋል። በተጨማሪም በየከተማው የእስላሞች መንደር የተወሰነ ሥፍራ እንዲሆን አድርገዋል።
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.