ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ከሐምሌ ፲፭ ቀን ፲፮፻፸፬ እስከ ጥቅምት ፭ ቀን ፲፮፺፱ ዓ.ም.
የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ | |
---|---|
የታላቁ ኢያሱ ቤተ መንግስት፣ ፋሲል ግቢ፣ ጎንደር | |
ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ | |
ግዛት | ከሐምሌ ፲፭ ቀን ፲፮፻፸፬ እስከ ጥቅምት ፭ ቀን ፲፮፺፱ ዓ.ም. |
ቀዳሚ | ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ |
ተከታይ | ቀዳማዊ ዓፄ ተክለ ሀይማኖት |
ሙሉ ስም | አድያም ሰገድ (የዙፋን ስም) |
ሥርወ-መንግሥት | ሰሎሞን |
አባት | ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ |
እናት | ሰብለ ወንጌል |
ሀይማኖት | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና |
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.