1.የመሰደዳቸው ዋናው ምክንያቶች

የሃበሻ ህዝባችን የመሰደዱ ምክንያት አብዛኛው በድህነት ምክንያት ነው የሚሰደዱት፣ በፖለቲካ ምክንያት የሚሰደዱት በጣም ትንሽ ናቸው። የፖለቲካ ስደተኖች ዓብዛኛቸው የኤርትራ ስደተኞች ናቸው ፣ በደርግ ዘመን ብዙ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ስደተኞች ነበሩ አሁን ግን በዲሞክራሲው አመራር ምክኒያት ከነበረው የደርግ ዘመን ይሻላ። ምንም የአሁኑ መንግስት ዲሞክራሳዊ ቢሆንም አንዳንድ በሚደረግ የጸረ ዲሞክሪያሳዊ ስራት ይታይበታል። ኤርትራ ግን ግልጽ በሆነው የጸረ ዲሞክራሲያዊ እንክስቅሴ እየተካሄደ ነው። በዚህም ምክኒያት ብዙ ወጣት ኤርትራዊ ከአገሩ ፡ ከቤተሰቡ፡ ከዐናቱ እና ከአባቱ አየተለየ በአሳዛኝ ሁኔታ ወደ ሱዳን እና እትዮጵያ ይሰደዳል፡ ይህም በጣም አሳዛኝ ነገር ነው።

Tags:

መንግስትሱዳንኢትዮጵያኤርትራደርግዲሞክራሲፖለቲካ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ወይራሀበሻብር (ብረታብረት)አባታችን ሆይአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጭገድሎ ማንሣትሜሪ አርምዴየኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎችየአገሮች ገንዘብ ምንዛሪኢሎን ማስክጉልበትዩኔስኮኤሌክትሪክ ምድጃ ፡ እራስህ ስራቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት ወቀዳሜ ሰማዕትየውሃ ኡደትጦጣቅዱስ ጴጥሮስገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችጎልጎታሙላቱ አስታጥቄአዕምሮባርነትየበዓላት ቀኖችኮልፌ ቀራንዮአባይ ወንዝ (ናይል)የአድዋ ጦርነትዮሐንስ ፬ኛሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴግራዋሴማዊ ቋንቋዎችአለቃ ገብረ ሐናየይሖዋ ምስክሮችየባሕል ጥናትሼክስፒርመቀሌመርካቶመጋቢትየኩሽ መንግሥትየኣማርኛ ፊደልሰው ሠራሽ የማሰብ ችሎታአፈ፡ታሪክአማርኛጊዜ1953የጢያ ትክል ድንጋይባሕላዊ መድኃኒትኦሪት ዘፍጥረትቀጤ ነክቡናኤርትራመሐሙድ አህመድውሻስልክእየሱስ ክርስቶስፍልስፍናየጊዛ ታላቅ ፒራሚድአለቃ ገብረሐና እና አስቂኝ ቀልዶቻቸውኒንተንዶየኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ ክፍል ፩/፲፬የወላይታ ዘመን አቆጣጠርየሜዳ አህያቤተ ጎለጎታተልባቢልሃርዝያመጽሐፈ ሲራክጥቅምት 13ዓመት በዓላት እና ታሪካዊ ማስታወሻዎችግራኝ አህመድቼኪንግ አካውንትአክሱም ጽዮንክርስቶስ ሠምራእንግሊዝኛኢያሱ ፭ኛእንስላልቼክየማቴዎስ ወንጌልሳላ (እንስሳ)🡆 More