በልግራድ (Београд) የሰርቢያ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.63 ሚሊዮን ሰዎች ሆኖ ይገመታል። ከተማው 44°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 20°30′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ሥፍራው መጀመርያው የተሠፈረው 280 ዓክልበ. አካባቢ በኬልቲክ ነገድ ስኮርዲስኪ ሲሆን ስሙ ሲንጊዱን ተባለ። ወደ ሮሜ መንግሥት በተጨመረበት ወቅት ስሙም በርማይስጥ ሲንጊዱኑም ሆነ። ስሙ በልግራድ (ማለት «ነጭ ከተማ») መጀመርያ የተመዘገበ በ870 ዓ.ም. ጀምሮ ነው።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article በልግራድ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.