አበሻ ስም

የአበሻ ስም በኢትዮጵያ እና ኤርትራ የሚሰጥ ሲሆን አወቃቀሩ ከአረብ እና አይስላንድ አወቃቀር ጋር ተመሳሳይ ነው። አንድ ልጅ ሲወለድ ከሚወጣለት ስም በተጨማሪ በአባቱ እና በአባቱ ወንድ አያት ስም ይጠራል። በተለምዶ አሰያየሙ በአባት በኩል ቢሆንም በኤርትራ ውስጥ በእናት በኩል መሆን እንደሚችል የሚፈቅድ ሕግ ጸድቋል።

የአበሻ ስም እንደ ምዕራባውያን የመጨረሻ ወይም የቤተሰብ ስም (እንግሊዝኛ፦ last name / family name) የለውም። በተጨማሪም ሴቶች ሲያገቡ ስማቸውን አይቀይሩም። በውጭ አገር የሚገኙ ዳያስፖራ አንዳንዴ የአባት ስማቸውን የመሃል ስም (እንግሊዝኛ፦ middle name) እና የአያት ስምን ደግሞ የቤተሰብ ስም አድርገው ይጠቀማሉ።

ማመዛገቢያ

Tags:

አይስላንድኢትዮጵያኤርትራ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

አንኮበርጡት አጥቢሀብቷ ቀናኮሶ በሽታጉንዳንመጽሐፈ ዕዝራ ካልዕመንፈስ ቅዱስአሊ ቢራየሜዳ አህያካዛክስታንቱርክበለስሰጎንLቀይ ሽንኩርትጥሩነሽ ዲባባነጭ ሽንኩርትአማራ ክልል1996ግሸን ደብረ ከርቤ ማርያምክፍያሥነ ጥበብፀጋዬ እሸቱቢልሃርዝያፔትሮሊየምየአካባቢ ጥበቃ ምህንድስናሚዳቋቅዱስ ጴጥሮስአሜሪካዎችሴማዊ ቋንቋዎችመሐሙድ አህመድየኢትዮጵያ ሙዚቃዝግባኦሮሞየኖህ መርከብአዳልጥምቀትአንሻንሳምንትአዶልፍ ሂትለርሰዓት ክልልዱባይባሕላዊ መድኃኒትኢል-ደ-ፍራንስአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነትየማርያም ቅዳሴሐረርኦሮሚያ ክልልመርካቶኔልሰን ማንዴላወላይታአበበ በሶ በላ።ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግየተፈጥሮ ሀብቶችሥርዓተ ነጥቦችቋንቋአፋር (ክልል)የቀን መቁጠሪያሚያዝያየኢትዮጵያ ነገሥታትኤፍራጥስ ወንዝኣበራ ሞላግዕዝ አጻጻፍታንዛኒያዳጉሳየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንገበጣኦርቶዶክስሥነ አካልአሸንዳስልጤኛቡልጋአምሣለ ጎአሉ🡆 More