አፋር ክልል (ክልል 2) በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። በአሁኑ ጊዜ ዋና ከተማው ሰመራ ሲሆን የቀድሞዋ ከተማ ግን አሳይታ ነበረች። 96,707 ካሬ ኪ.ሜ.
ሲሸፍን በ1999 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 1,188,000 ነው።
አፋር ክልል | |
ክልል | |
የአፋር ክልልን በቀይ የሚያሳይ የኢትዮጵያ ካርታ | |
አገር | ኢትዮጵያ |
ርዕሰ ከተማ | ሰመራ |
የቦታ ስፋት | |
• አጠቃላይ | 72,053 |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 3,602,995 |
የድንቅ ነሽ ወይም ሉሲ አጽም በአፋር ክልል ውስጥ በኅዳር 15 ቀን, 1967 (Nov. 24, 1974 እ.ኤ.አ.) ነው የተገኘው። በማርች 5, 2005 ደግሞ ሌላ 3.8 ሚሊዮን ዓመት የሚገመት አጽምም በዚሁ ክልል ተገኝቷል።
ኢትዮጵያ |
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |
የአፋር ክልል በኢትዮጵያ ዉስጥ ከሚገኙ ዘጠኝ ክልሎች ዉስጥ አንዱ ሲሆን ክልሉ 6 የአስተዳደር ዞኖች 41 ወረደዎችና በ445 የቀበሌ ማዋቅሮች የተከፋፈላ የዞኖች ስም
1. ዞን 1 (አዉሲ ረሱ) ዋና ከተማ አይሰኢታ 2. ዞን 2 (ክልበቲ ረሱ) ዋና ከተማ አብኣላ 3. ዞን 3 (ገቢ ረሱ) ዋና ከተማ አንዶልታሊ (በረታ) 4. ዞን 4 (ፈንቲ ረሱ) ዋና ከተማ ከሉዋን 5. ዞን 5 (ሀሪ ረሱ) ዋና ከተማ ዳሌፋጌ 6. ዞን 6 (ያንጉዲ ረሱ) ዋና ከተማ ያንጉዲ በመባል ይታወቃል ። ..... ይቀጥላል
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article አፋር (ክልል), which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.