መሉጌታ አዱኛ ዳዲ
ተወልዶ ያደገው በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ተብላ በምትጠራው ሲሆን እድሜወው ለትምርት እንደደረሰ የመጀመርያ ደረጃ ትምህርቱን ሒደቡ አቦት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የተከታተለ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በባሌ በአዲስ አበባ የተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ተምሮአል የመጀመርያ ደረጃ ዲግሪ ከ አዲስ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደሞ ከ ሀዋሳ በ Economics የተመረቀ ሲሆን አሁን ላይ ተወልዶ ባደገበት ሀገሩ ሰላሌ ላይ በinvestment ዘርፍ ተሰማርቶ 4 የጤና ኬላዎች 11 በላይ የመጀመርያ ደረጃ ተ/ቤቶች በግሉ ለህብረተሰቡ ያበረከተ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ 80 አባ ወራዎች በየወሩ 5ሺ ድጓማ ያደርጋል
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article መዝገበ ቃላት, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.