ፀደይ

ጸደይ በአማርኛው በልግ፣ የበጋን ወራት ተከትሎ መጋቢት ፳፮ ቀን ይብትና እስከ ሰኔ ፳፭ ቀን ድረስ ከቀላል ዝናብ ጋር ይዘልቃል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕግና ሥርዓት ወይም በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ (የዘመን አቆጣጠር) መሠረት አንድ ዓመት በአራት ንዑሳን ክፍሎች ይከፈላል። ከነኚህ አንዱ ክፍል ወርኀ ጸደይ ነው።


ታላቁ ኢትዮጵያዊ ሊቅ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ጸደይ የሚለውን ቃል ሲያብራሩ «ዐጨዳ፤ ያጨዳ ወራት፤ ዘመነ በልግ፤ በወዲያ መከር፣ በወዲህ በልግ የሚደርስበት የሚታጨድበት፣ ወዲያውም የሚዘራበት ወርኀ ዘርዕ። ክፍለ ዓመት፤ ያመት ርቦ ፺፩ ቀን ወይም ፫ ወር በሐጋይና በክረምት መካከል ያለ ክፍል።

የወቅት ስም የመግቢያው ቀን የማለቂያው ቀን
መፀው (አበባ/መኸር) መስከረም ፳፮ ታኅሣሥ ፳፭
በጋ ታኅሣሥ ፳፮ መጋቢት ፳፭
ፀደይ (በልግ) መጋቢት ፳፮ ሰኔ ፳፭
ክረምት ሰኔ ፳፮ መስከረም ፳፭

ማጣቀሻዎች

ምንጭ

Tags:

መጋቢት ፳፮በጋየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ቀልዶችቢልሃርዝያየአፍሪካ ኅብረትመኪናቅዱስ ጴጥሮስኤፍራጥስ ወንዝፊታውራሪደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅንየኮርያ ጦርነትመርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስአቤ ጉበኛሳላ (እንስሳ)ሀመርጋሞጐፋ ዞንየውሃ ኡደትሞንቴቪዴዮ ዋንደረረስፍልስጤምጤፍ2004ደብረ ዘይትየኩሽ መንግሥትየኢትዮጵያ ቋንቋዎችስብሃት ገብረእግዚአብሔርሸለምጥማጥሂሩት በቀለረጅም ልቦለድቤተ ጎለጎታዓመት በዓላት እና ታሪካዊ ማስታወሻዎችቅጽልኢንዶኔዥያጥበቡ ወርቅዬእግር ኳስትንቢተ ዳንኤልዛጔ ሥርወ-መንግሥትየኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ ክፍል ፩/፲፬ወፍወይን ጠጅ (ቀለም)ኢንጅነር ቅጣው እጅጉማሪቱ ለገሰአበበ በሶ በላ።መስቃንየዓለም ዋንጫጨውየጢያ ትክል ድንጋይዘጠኙ ቅዱሳንአገውእግዚአብሔርቢራጣልያንህግ አስፈጻሚዕብራይስጥየሮበርት ሙጋቤ ቀልዶችጎጃም ክፍለ ሀገርአንኮበርየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግአፋር (ብሔር)አርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤርትራየእብድ ውሻ በሽታራያመዝገበ፡ቃላት፡በአምኅርኛ።የወፍ በሽታቅዱስ ገብረክርስቶስጉንዳንየእግር ኳስ ማህበርበጅሮንድአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነትመንፈስ ቅዱስፋሲል ግምብድንቅ ነሽፕላቶአክሱም ጽዮንሩሲያዳጉሳ🡆 More