ኅዳር ፲፪

ኅዳር ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፪ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፯ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፫ ቀናት ይቀራሉ።

ይህን ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች፣ ቅዱስ ሚካኤል ሕዝበ እስራኤልን ከግብጽ ምድር ጀምሮ ከነዓን እስኪገቡ ድረስ እየመራ እየጠበቀ አብሯቸው በመጓዝ ምድረ ዕርስት እንዲገቡ ያደረገበት መታሰቢያ በማድረግ በየዓመቱ ያከብሩታል።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፰፻፸ ዓ/ም - አሜሪካዊው የሰገላዊ-ፈጠራ ሰው ቶማስ አልቫ ኤዲሰን ድምጽን መቅረጽና መልሶ ማሰማት የሚያስችለውን “ፎኖግራፍ” የተባለውን ፈጠራውን አሳየ።
  • ፲፰፻፸፪ ዓ/ም - የልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ ሥርዓተ ቀብር በእንግሊዝ 'ዊንድሰር ካስል' ቅዱስ ጊዮርጊስ ፀሎት ቤት ተመፈጸ።
  • ፲፱፻፸፪ ዓ/ም - የኢራን ሃይማኖታዊ-መሪ አያቶላ ኾሜኒ በአሜሪካ ላይ ያላቸውን የጥላቻ መልዕክት የራዲዮ ስርጭት ተከትሎ፤ በፓኪስታን ርዕሰ ከተማ እስላማባድ አክራሪ አመጸኞች የአሜሪካን ኤምባሲ በእሳት ሲያወድሙት አምሥት ሰዎችም ሕይወታቸውን አጥተዋል።

ልደት

ዋቢ ምንጮች




የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ

Tags:

ሉቃስመፀውማርቆስማቴዎስኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርዮሐንስ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

በገናጅቡቲ (ከተማ)ኤፍራጥስ ወንዝፍትሐ ነገሥትቅዱስ ገብርኤልቀዳማዊ ምኒልክሰባአዊ መብቶችየጅብ ፍቅርየወላይታ ዞንዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግየኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርክአብደላ እዝራናምሩድጋኔንመስቃንገብርኤል (መልዐክ)ግዕዝ አጻጻፍደበበ ሰይፉቁስ አካልኤሌክትሪክ ምድጃ ፡ እራስህ ስራኦርቶዶክስጨውጌሾኣለብላቢትቴወድሮስ ታደሰማኅበረ ቅዱሳንብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤትአራት ማዕዘንየኢትዮጵያ ሕግደራርቱ ቱሉ19962ኛው ዓለማዊ ጦርነትኩሻዊ ቋንቋዎችቢራአስቴር አወቀሰንሰልክርስቲያኖ ሮናልዶየኖህ ልጆችኢያሱ ፭ኛሚዳቋቴዲ አፍሮወፍዕብራይስጥደበበ እሸቱቅዱስ ጴጥሮስሰንበትአክሱም መንግሥትየሕገ መንግሥት ታሪክየቃል ክፍሎችሙቀትመዝገበ ቃላትሥነ ምግባርጉራጌትግራይ ክልልዴሞክራሲድልጫአበራ ለማታሪክቤተልሔም (ላሊበላ)ግሥቢዮንሴሺስቶሶሚሲስዛፍየኢትዮጵያ ካርታተረትና ምሳሌ፡ ዳንኤል አበራሮማይስማዕከ ወርቁሣራLውሃእንቆቆስብሃት ገብረእግዚአብሔርደርግቆለጥእሳት🡆 More