ልብወለድ ታሪክ ጦቢያ

ጦቢያ ወይም ልብወለድ ታሪክ ጦቢያ በአፈወርቅ ገብረ እየሱስ በ፲፱፻ ዓ.ም.

ሮማ የታተመ ሲሆን 90 ገጾች አሉት። በኢትዮጵያ የሥነ ፅሑፍ ታሪክ የመጀመሪያ ልብወለድ መፅሐፍ ለመሆኑ የሚነገርለት ይህ መጽሐፍ በወቅቱ ተነስቶ የነበረውን የአረማውያንንና የክርስቲያኖችን ጦርነት ይተርካል። ደራሲው በመፅሐፉ ውስጥ ስለተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች ማለትም ስለደግነትና ክፋት፣ ስለሀይማኖትና ፍቅር በሰፊው ያትታሉ። መፅሐፉ በተለይ የፍቅርን ሀያልነት ለማሳየትና የሀይማኖት ልዩነት ስላልበገረው ታላቅ ፍቅር በሰፊው ይተርካል። በተጨማሪም ደራሲው በጽሑፉ ውስጥ ሊያስተላልፉ የሞከሩት መልዕክት የሰው ልጅ በባዕድ አምልኮ ተሸብቦ ከመኖር ይልቅ ፈተናና ችግር ቢገጥሙት እንኳን ለእነዚህ ሳይበገር በአንድ አምላክ አምኖ ከጸና ድል ሊያደርግ እንደሚችል ነው። ጦቢያን ወደ እንግሊዝኛ ለመተርጎም ጥረቱ ተጀምሯል። ከዚህ በፊት የመጀመሪያውን የትግርኛ ልብወለድ መጽሐፍ ወደ እንግሊዝኛ የተረጎመው ግርማይ ነጋሽ በሚቀጥሉት ጊዚያት ጦቢያን ለመተርጎም ወደደቡብ አፍሪካ እንደሚያመራ አሳውቁአል።

ማጣቀሻ

Tags:

ሮማኢትዮጵያ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ማሌዢያአልበርት አይንስታይንስምገንዘብጊዜጋብቻኩሽ (የካም ልጅ)መዝገበ ዕውቀትእንስላልሰለሞናዊው ሥርወ መንግሥትፀጋዬ እሸቱእየሩሳሌምየዮሐንስ ራዕይLመድኃኒትበገናኦሮሚያ ክልልኢያሱ ፭ኛየሒሳብ ምልክቶችአርሰናል የእግር ኳስ ክለብስታምፎርድ ብሪጅ (የእግር ኳስ ሜዳ)ሐረርፋሲለደስብጉርኤርትራታሪክ ዘኦሮሞደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅንስልጤኛአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጭኢንግላንድፍልስፍናአበራ ለማአዋሽ ወንዝመጽሐፈ ጦቢት2004ካይዘንራስ ጎበና ዳጨ ከ1882-1889ቅኝ ግዛትሻይወለተ ጴጥሮስእስያቀይቼክፈረንሣይውቅያኖስኮምፒዩተርየአድዋ ጦርነትየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥአማርኛ ልብ ወለድ መፃህፍትበእንግሊዝ የሚገኙ የእግር ኳስ ሜዳዎች ዝርዝርክትፎአባይጂዎሜትሪየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግሊቨርፑል፣ እንግሊዝገብረ ክርስቶስ ደስታደበበ እሸቱየቪዛ መስፈርቶች ለኢትዮጵያ ዜጎችሉልበርበሬመቀሌስልክቀስተ ደመናአክሱም ጽዮንየኮንሶ ባህላዊ የእርከን ስራሶቅራጠስየአሜሪካ ዶላርዋና ከተማመንግሥተ አክሱምኦሮማይሶቪዬት ሕብረትሆሣዕና (ከተማ)1953ኔዘርላንድአስናቀች ወርቁየአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር🡆 More