ያንጎን

ያንጎን (ቡርምኛ፦ ရန္‌ကုန္‌မ္ရုိ့) አንድ ታላቅ ከተማ በምየንማር (የቀድሞው 'ቡርማ') ነው። የምየንማ ዋና ከተማ እስከ 1998 ዓ.ም.

ነበረ። በመጋቢት 17 ቀን 1998፣ የምየንማ መንግሥት ኔፕዪዶ አዲሱ ዋና ከተማ መሆኑን አዋጀ።

ያንጎን

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 4,344,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 16°47′ ሰሜን ኬክሮስ እና 96°10′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

'ያንጎን' ማለት ከ'ያን' ('ጠላት' ወይም 'ጥላቻ') እና ከ'ኮውን' ('አልቋል') ተወሰደ። ስለዚህ የከተማው ስም 'ጥላቻ (ወይም ጠላቶች) አልቀዋል' ለማለት ነው። መጀመርያ በ6ኛ ክፍለ ዘመን በሞን ሕዝብ ሲመሠረት ስሙ ዳጎን ነበር። በ1745 ዓ.ም. ንጉሡ አላውንግፓያ አውራጃውን አሸንፎ ስሙን ወደ ያንጎን ቀየረው። እንግሊዞችም በ1844 ከተማውን በጦርነት ሲይዙ ስሙን ራንጉን አሉት። ይህ ስም በይፋ በ1981 ዓ.ም. ወደ ያንጎን ተመለሠ።

Tags:

1998መጋቢት 17ምየንማርኔፕዪዶዋና ከተማ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

አዶልፍ ሂትለርAቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)የማርያም ቅዳሴጤና ኣዳምቁጥርJanuaryታንዛኒያአብዲሳ አጋስልጤኛፈረስቆሎአቴናባክቴሪያዐቢይ አህመድማንችስተር ዩናይትድዘጠኙ ቅዱሳን2004 እ.ኤ.አ.ገረማደምጣልያንአቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞከተማአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነትመጠነ ዙሪያእንስሳየጁ ስርወ መንግስትኪዳነ ወልድ ክፍሌየዕብራውያን ታሪክበቅሎተረፈ ኤርምያስጠላጣና ሐይቅሥነ ፈለክወርቃማው ሕግአራት ማዕዘንደረጀ ደገፋውቻይንኛፍቅርየባቢሎን ግንብአክሱምጉግልሴማዊ ቋንቋዎችደጃዝማች ገረሱ ዱኪአፍሪቃእስክንድርያኧሸርፋይዳ መታወቂያቅዝቃዛው ጦርነትጴንጤትዝታየሠገራ ትቦ ንጣፍ መድማት ወይመ መቁስል (ሄሞሮይድ)ህንዲቅንጭብቅርንፉድደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልሕገ መንግሥትጂጂግሥቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስቁላኦሪትቻይናየኖህ ልጆችግመልግብረ ስጋ ግንኙነት19ኛው ክፍለ ዘመን የግራኝና የልብነ ድንግል ታሪክ በአማርኛቼኪንግ አካውንትአይሳክ ኒውተንይኩኖ አምላክጉራጌጥላ ብዜትቆስጣ🡆 More