አማ አታ አዪዶ

ክሪስቲና አማ አታ አዪዶ በማርች 23፣ 1942 እ.ኤ.አ.

አማ አታ አዪዶ

አዪዶ በልብ-ወለድ ደራሲነት ብቻ አይደለም እውቅናን ያተረፈችው፤ በጸሃፌ-ተውኔትነት እና ገጣሚነትም እንጂ። ጽሁፎቿ በአብዛኛው የዘመኑ የአፍሪካ ሴቶች ስላላቸው ሚና እና የምእራባዊው ባህል ስለሚያሳድርባቸው ኢርቱእ ተጽኖ ላይ የሚያተኩሩ ናቸው።

አዪዶ በ1982 የጋና የትምህርት ሚኒስትር ሆና ብትሾምም በስራው ላይ የቆየችው ለ18 ወራት ያህል ብቻ ነው። በአሁኑ ወቅት በብራውን ዩኒቨርስቲ የአፍሪካ ጥናት ክፍል ውስጥ ተጋባዥ ፕሮፌሰር በመሆን ትሰራለች።

የሥነ-ጽሁፍ ሥራዎች

  • Dilemma of a Ghost (1965)
  • Anowa (በጋና አፈታሪክ ላይ ተመስርቶ የተጻፈ ተውኔት፣ 1970)
  • No Sweetness Here (የአጫጭር ታሪኮች መድብል፣ 1970)
  • Our Sister Killjoy (1977)
  • Someone Talking to Sometime (የግጥም መድብል፣ 1986)
  • The Eagle and the Chicken (1986)
  • Birds and Other Poems (የህጻናት መጽሃፍ፣ 1988)
  • Changes: A Love Story (1991)
  • An Angry Letter in January (የግጥም መድብል፣ 1992)
  • The Girl Who Can and Other Stories (1997)

Tags:

1942 እ.ኤ.አ.እንግሊዝኛጋና

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ማርቲን ሉተርሶቅራጠስአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስሲንጋፖርኦሮሞአልበርት አይንስታይንልብወይን ጠጅ (ቀለም)በርሊንማርክሲስም-ሌኒኒስምላሊበላአሸናፊ ከበደአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲየትነበርሽ ንጉሴወላይታአክሱም መንግሥትሀጫሉሁንዴሳመሬትየሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንአረቄ2004 እ.ኤ.አ.ዋናው ገጽ/ለጀማሪወች/ፊደል አጻጻፍወተትየኮንሶ ባህላዊ የእርከን ስራየባሕል ጥናትቤተ ጎለጎታዛጎል ለበስደመቀ መኮንንንቃተ ህሊናመርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስቢግ ማክኣለብላቢትየኣማርኛ ፊደልደቡብ ኦሞየልብ ሰንኮፍሴማዊ ቋንቋዎችነጭ ሽንኩርትዓመት በዓላት እና ታሪካዊ ማስታወሻዎችግዕዝ አጻጻፍጋሞጐፋ ዞንቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴሣራመዝገበ ዕውቀትቀስተ ደመናዋናው ገጽሊቢያግሥላሥነ አካልመድኃኒትአፋር (ብሔር)ዕድል ጥናትሶፍ-ዑመርዲያቆን15 Augustፈሊጣዊ አነጋገር የይሖዋአዳማየሐበሻ ተረት 1899ውዳሴ ማርያምኪሮስ ዓለማየሁኤሌክትሪክ ምድጃ ፡ እራስህ ስራታይላንድቶማስ ኤዲሶንሊቨርፑል፣ እንግሊዝኤርትራፍልስፍናአንኮበርአርባ ምንጭፈሊጣዊ አነጋገርየኢትዮጵያ ወረዳዎችአዋሳጠላኢትዮ ቴሌኮምጎንደር ከተማቀንድ አውጣአፕል ኮርፖሬሽን🡆 More