ፕሪቶሪያ የደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,541,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,249,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°45′ ደቡብ ኬክሮስ እና 28°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ፕሪቶሪያ በ1847 ዓ.ም. በቦር (አፍሪካንስ) ሕዝብ ተሠራ። በ1852 የደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ሆነ።
ፕሪቶሪያ የአገሩ 'አስተድዳሪ ዋና ከተማ' ሲሆን ቤተ መንግሥት የሚገኘው ግን በኬፕታውን፣ ላይኛ ችሎቱም በብሉምፎንተን ነው።
የአሁኑ መንግሥት ስሙን ወደ ቿኔ ለመቀየር ይፈልጋል። ነገር ግን ይህ አሣብ ብዙ ክርክር አገንቷል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article ፕሪቶሪያ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.