ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግ

ቻርለስ ኢዘንበርግ, (እ.ኤ.አ.

በለንደን ቆይታው ብዙ መጻህፍትን በአማርኛ ና ሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች አሳትሟል። እነርሱም አፋርኛኦሮምኛ (ከሉድቪግ ክራፍ የተወሰደ) እና አማርኛ መዝገበ ቃላት (1840-42)፣ የአማርኛ ሰዋሰው፣ የቤተክርስቲያን ታሪክ፣ ጂዎግራፊ፣ እና የዓለም ታሪክን ያቅፋሉ።

ኢዘንበርግ በ1842 እንደገና ወደ ሸዋ ለመመለስ ሞክሮ ነበር፤ ሆኖም ግን ፍቃድ ስለተከለከለ ወደ ትግራይ በማምራት በዚያ እስከ 1843 ተቀመጠ። ደጃዝማች ውቤ በዚሁ አመት ከትግራይ ስለአባረሩት ወደ ለንደን አመራ። በ1844 የአቡ ሩሚን የቆየ አማርኛ መጽሓፍ ቅዱስ ትርጓሜ በማረም ከክራፕፍ ጋር አሳተሙ። በዚያው አመት አራቱን ወንጌሎችትግርኛ ቋንቋ ሊያሳትም በቃ። ይህ የትግርኛ መጽሀፍ ቅዱስ በበርሊንጀርመን ይገኛል።

ማጣቀሻ

Tags:

ህንድለንደንሣህለ ሥላሴስቱትጋርትሸዋቆርቆሮትግራይአንጥረኛአድዋኢትዮጵያእ.ኤ.አ.ዩናይትድ ኪንግደም

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

እጸ ፋርስሕግየልም እዣትሥነ ንዋይማይእየሱስ ክርስቶስግሥ2019-20 ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝየታቦር ተራራ800 እ.ኤ.አ.ስልጤናዚ ጀርመንዳዊት ጽጌፋኖሽፈራውድንጋይ ዘመንአስናቀች ወርቁኒሳ (አፈ ታሪክ)ኮንታፀሐይ ዮሐንስቼክየአለም አገራት ዝርዝርየተባበሩት መንግሥታት ድርጅትሮማይስጥሾላ በድፍንየኢትዮጵያ ወረዳዎችዝሆንሙሴናፖሌዎን ቦናፓርትደብረ ታቦር (ከተማ)ዝንብአክሱምLዳግማዊ ምኒልክዕብራይስጥፑንትዲያቆንህይወትሀብቷ ቀናምዕራብ አፍሪካተቃራኒሶሪያሥርአተ ምደባፈረንሣይኢትዮጲያይሖዋአፄጉሎሁለቱ እብዶችትግርኛስም (ሰዋስው)ጋሊልዮተከዜጎንደር ከተማስዕልአዲስ ኪዳንከባቢ አየርዓፄ ዘርአ ያዕቆብሀዲያዓረፍተ-ነገርቤተ አማኑኤልመሠረተ ልማትሥነ ጽሑፍአሊ ቢራየሮማ ግዛትቦብ ማርሊየኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ ክፍል ፭/፲፬የእስክንድርያ ማስተማርያ ቤትስንዝር ሲሰጡት ጋትየአህያ ባል ከጅብ አያስጥልምራስ ዳርጌ🡆 More