ሻንቅላ (shanqilla) ወይም በአጭሩ (ሻንቆ) በኢትዮጵያ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ብሔራዊ ክልል የሚኖር ብሔር ነው።
የሻንቅላ ብሔር በምዕራባዊው የኢትዮጵያ ግዛት የሚኖር ህዝብ ነው። አሰፋፈሩም በምዕራብ ሱዳን በምስራቅ አማራ እና ኦሮሚያ በሰሜን አማራ በደቡብ የጋምቤላ ክልል ህዝቦች ያዋስኗቸዋል።
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article ሻንቅላ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.