ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ የሸዋው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጅ ሲሆኑ ከንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ሞት በኋላ የአባታቸውን አልጋ ወርሰው እስከ ራሳቸው ሞት ድረስ የሸዋ ንጉሥ ነበሩ። ንጉሥ ኃይለ መለኮት የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አባት ናቸው።
ንጉሥ ኃይለ መለኮት | |
---|---|
ንጉሠ ሸዋ | |
ግዛት | ከጥቅምት ፪ ቀን ፲፰፻፵ እስከ ጥቅምት ፴ ቀን ፲፰፻፵፰ ዓ.ም. |
ቀዳሚ | ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ |
ተከታይ | ዳግማዊ ምኒልክ |
ባለቤት | ወ/ሮ እጅጋየሁ ወ/ሮ ትደንቂያለሽ |
ልጆች | ዳግማዊ ምኒልክ |
ሥርወ-መንግሥት | ሰሎሞን |
አባት | ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ |
እናት | ወ/ሮ በዛብሽ ወልዴ |
የተወለዱት | 1824 እ.ኤ.አ. |
የሞቱት | ጥቅምት ፴ ቀን ፲፰፻፵፰ ዓ.ም. አታክልት ጋር |
ሀይማኖት | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና |
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.