መቀሌ

መቐለ (አማርኛ፦ መቀሌ) የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 783 ኪ.ሜ.

ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ300,000 አስከ 350,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቋ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለ አጼ ዮሐንስ ፬ኛ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተመሠረተችው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባ ነጋ የተሰየመ ዓለም አቀፋዊ አየረ ማረፊያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ ሌሎች ፋብሪካዎችና መቐለ ዩኒቨርሲቲ የመሳሰሉ ትላልቅ ተቋማት በከተማዋ ይገኛሉ።

መቐለ
ከተማ
መቀሌ
ሓኽፈን ጎዳና (መቐለ)
አገር መቀሌ ኢትዮጵያ
ክልል ትግራይ ክልል
ዞን መቐለ ልዩ ዞን
ከፍታ 2,084 ሜ.
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 169,207
መቐለ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
መቐለ

13°29′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°28′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


Tags:

19ኛው ክፈለ ዘመንመቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያትግራይትግርኛአዲስ አበባኢትዮጵያዋና ከተማዮሐንስ ፬ኛ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ኢትዮጲያእስልምናፓኪስታንቅኝ ግዛትመሃመድ አማንአክሱምመስተፃምርቤተ አማኑኤልአኩሪ አተርሐረግ (ስዋሰው)መዝሙረ ዳዊትሰይጣንየራይት ወንድማማችዓለም-አቀፍ መደበኛ የመጽሐፍ ቁጥርበርሊንየመቶ ዓመታት ጦርነትሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥትገብረ መስቀል ላሊበላዓረፍተ-ነገርየኢትዮጵያ ባህር ኃይልአራት ማዕዘንተረትና ምሳሌመቅመቆየዓለም የህዝብ ብዛትዶሮቼ ጌቫራዓሣየቬትናም ጦርነትአዶልፍ ሂትለርዓርብዒዛናአዳም ረታሥርዓት አልበኝነትየኢትዮጵያ ቡናክዋሜ ንክሩማህ1925እሌኒቦሌ ክፍለ ከተማዳኛቸው ወርቁቢዮንሴባሕር-ዳርአቡነ ተክለ ሃይማኖትዳልጋ ኣንበሳሴቶችጦስኝሶማሊያሥነ-ፍጥረት1965መጽሐፍ ቅዱስ1944ፋርስጫትለንደንተረትና ምሳሌ፡ ዳንኤል አበራገንፎአዋሳየጋብቻ ሥነ-ስርዓትግብረ ስጋ ግንኙነትአማራ (ክልል)ኑግ ምግብየማርቆስ ወንጌልኢየሱስ ጌታ ነውሜታ (ወረዳ)አፈርቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴትዝታንግሥት ዘውዲቱዮሐንስ ፬ኛክብአልበርት አይንስታይንኡዝቤኪስታንባህረ ሀሳብባክቴሪያ🡆 More