ጋፋት

ጋፋት በደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ትንሽ ወጣ ብላ የምትገኝ ቦታ ናት። በዚች ቦታ ከጥንት ጀምሮ አንጥረኞችና የእጅ ጥበብ አዋቂወች ይኖሩበት እንደነበር ትውፊት አለ። ሆኖም ግን በታሪክ ትልቅ ቦታን ያገኘቸው በ19ኛው ክፍለ ዘመን ዓፄ ቴዎድሮስ የሴባስቶፖል መድፍን የአውሮጳ ሚስዮናውያን የአካባቢውን አንጥረኞችንና ቀጥቃጮችን በማሰለፍ በዚህ ቦታ አስርተው በማስመረቃቸው ነው። ከሴባስቶፕል በተጨማሪ 8 ሌሎች መድፎች ተሰርተው እንደነበር እና ላያቸው በአማርኛ በተጻፉ ጥቅሶች ያጌጡ እንደነበር ሚሲዮኑ ቴዎፍሎስ ዋልድማየር መዝግቧል።

ጋፋት
ጋፋት በአጼ ቴወድሮስ ዘመን - ከመቃጠሉ በፊት

ይህ ቦታ የዚያን ዘመኑን የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳዩ ቅሪቶች ብዙ የሉትም። ምክንያቱም ንጉሱ ወደ መቅደላ ሲሄዱ ከተማውን አቃጥለውት ነበርና።


Tags:

ሴባስቶፖል መድፍዓፄ ቴዎድሮስደብረ ታቦር (ከተማ)

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ኒሺቁጥርአባ ሊቃኖስየኢንዱስትሪ አብዮትአብዮትየማርክሲዝም ሌኒኒዝም መዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ብርየኢትዮጵያ ወረዳዎችደብረ ሊባኖስየኢትዮጵያ ቋንቋዎችሐመልማል አባተአብርሀም ሊንከንአቤ ጉበኛቋሪትአፈወርቅ ተክሌሲልቪያ ፓንክኸርስትራስ ጎበና ዳጨ ከ1882-1889የስልክ መግቢያዳዊት ጽጌውቅያኖስፍቅር በዘመነ ሽብርስፖርትሽመናገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአባታችን ሆይጋምቤላ (ከተማ)አቡጊዳአንዶራየተፈጥሮ ሀብቶችአረንጓዴሞትሸዋግዕዝ«የሰብዓዊ መብት አቀፋዊ መግለጽ»የሐዋርያት ሥራ ፩ሆይተራጋሚ ራሱን ደርጋሚማርያምፈተና፤ የዕንባ ጉዞዎች እና ሌሎች ግጥሞችሊጋባሶቪዬት ሕብረትየኖህ መርከብእንዶድግራዋሰይጣንየአገሮች ገንዘብ ምንዛሪቅዱስ ባስሊዮስ ዘቄሣርያጭፈራግልባጭሊቢያየኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎችገብርኤል (መልዐክ)ደርግየውሃ ኡደትቅዱስ ጴጥሮስአራት ማዕዘንባላምባራስ አየለ ወልደማርያምገመሬየሮማ ግዛትአባይ ወንዝ (ናይል)ብር (ብረታብረት)አውስትራልያተከዜሞቄ ወቅትጂጂጋሞተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም (ፊታውራሪ )ሚጌል ዴ ሴርቫንቴስየኩሽ መንግሥትአክሊሉ ሀብተ-ወልድግሥየአዋሽ በሔራዊ ፓርክአፍሮ እስያዊ ቋንቋዎችእስክስታክስታኔረቡዕምሳሌ🡆 More