ሺ ነዋ

ሺ ነዋ

(47)አለቃ ገብረሃና አጤ ምኒልክ ግብር ሊበሉ ሄዱ። ተበልቶ ተጠጥቶ ለሽንት መውጣት አይፈቀድም ነበር። አለቃ ግን እወጣለሁ ብለው ተወራረዱ። ዘበኞች አናስወጣም ቢሏቸው «እምዬ ምኒልክ ለሽንት እንድወጣ ፈቅደውልኛል አሉ።» ዘበኞቹ «አይደረግም አሉ።» አለቃ «በሉ ንጉሱ ምን እንደሚሉ ስሙ አሉዋቸው።» ወደእምዬ ምኒልክ ጠጋ ብለው በጆሮዋቸው አንሾካሸኩ። «"500+500" ስንት ይሆናል?” እምዬ ምኒሊክም ሂሳብ አይችሉም እንዳይባሉ ጮክ ብለው «ሺነዋ» አሉ። አለቃም «ሺነዋ (ሽናው ) ተብዬአለሁ» ብለው ወደሽንት ቤት ሄዱ።

Tags:

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ኃይሌ ገብረ ሥላሴየኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማየስነቃል ተግባራትአብዲሳ አጋየማርቆስ ወንጌልየኢትዮጵያ ነገሥታትጥላሁን ገሠሠውቅያኖስአርሰናል የእግር ኳስ ክለብጥሩነሽ ዲባባመስከረም 17የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንቅኝ ግዛትአባይ ወንዝ (ናይል)አብርሀም ሊንከንኒው ጄርዚግሥደብረ ዳሞቡዳየኮንሶ ባህላዊ የእርከን ስራይሖዋራስ ጎበና ዳጨ ከ1882-1889የወላይታ ዘመን አቆጣጠርኖኅመንፈስ ቅዱስባሕላዊ መድኃኒትፍቅር እስከ መቃብርንግሥት ዘውዲቱቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልልመካከለኛ ዘመንሰብለ ወንጌልየኢንዱስትሪ አብዮትአባታችን ሆይትዊተርሴማዊ ቋንቋዎችየኢትዮጵያ ወረዳዎችፈረንሣይሾላ በድፍንሶቅራጠስፋርስአላህየዊኪፔዲያዎች ዝርዝርማሲንቆበጋስብሐት ገብረ እግዚአብሔርአማራ (ክልል)ይምርሃነ ክርስቶስሰንበትወላይታተረትና ምሳሌ፡ ዳንኤል አበራሥነ ውበትቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)አፋር (ክልል)ባሕር-ዳርገብስነፋስ ስልክሕፃን ልጅአቡነ የማታ ጎህእንጦጦማይክሮሶፍትአማርኛ ልብ ወለድ መፃህፍት19ኛው ክፍለ ዘመን የግራኝና የልብነ ድንግል ታሪክ በአማርኛአርመኒያልብነ ድንግልቅዱስ ገብርኤልየደም መፍሰስ አለማቆምደብረ ብርሃንአምልኮቆንጣጭ እርግጥወንድ🡆 More