የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፬: ዘቅዱስ ሕርያቆስ

የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፬: ዘቅዱስ ሕርያቆስ

የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፬: ዘቅዱስ ሕርያቆስ
ዘቅዱስ ሕርያቆስ

፲፰ ፤ ይልቁንም በዚች ቦታ ስለሞቱ አንቺ ስለነርሱ ተግተሽ አማልጂ ነፍሳቸውን ዕረፍት ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ ።
፲፱ ፤ የድል ነሺዎች የሰማዕታት ቦታ በተባለ ሁሉ ዘንድ በብሩካን ጻድቃን ቦታና በትጉሀን መላእክት ቦታ በቦታው ሁሉ ዘንድ አንቺ ርስት ነሽ ስምሽም በእግዚአብሔር ዘንድ የሠለጠነ ነው ።
፳ ፤ የተቀመጣችሁ ተነሡ
፳፩ ፤ እግዚአብሔርን በመፍራት እንነሣ ምስጋናን የተመላች እርስዋን ከፍ ከፍ እናደርጋት ዘንድ እንዲህም እያልን እናመሰግናት ዘንድ ጸጋን የተሞላሽ ሆይ የደስታ መፍሰሻ ሆይ ዓይኖቻቸው ብዙዎች ከሆኑ ከኪሩቤል ክንፎቻቹው ስድስት ከሚሆኑ ከሱራፌል ይልቅ የሚበልጥ የመልክ ግርማ አለሽ ።
፳፪ ፤ ወደ ምሥራቅ ተመልከቱ ።
፳፫ ፤ እግዚአብሔር አብ በሰማይ ሆኖ ምሥራቅንና ምዕራብን ሰሜንና ደቡብን ዳርቻዎችንም ሁሉ በእውነት ተመለከተ ተነፈሰ አሻተተም እንድ አንቺ ያለ አላገኘም ። የአንቺን መዓዛ ወደደ ደም ግባትሽንም ወደደ ። የሚወደውን ልጁን ወደ አንቺ ሰደደ ።

Tags:

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ዶሮአማራ (ክልል)ፌቆጥናትስዊዘርላንድስምፖከሞንፈላስፋኢትዮጵያዋሽንትቤተ ማርያምፕላቶተረትና ምሳሌአበራ ለማየአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝርዩኔስኮአንሻንደብረ ታቦር (ከተማ)19ኛው ክፍለ ዘመን የግራኝና የልብነ ድንግል ታሪክ በአማርኛገበጣቤተክርስቲያንዋናው ገጽገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችቡታጅራገንዘብደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልአበባአሊ ቢራዛይሴአፋር (ክልል)አቡጊዳተራጋሚ ራሱን ደርጋሚየአለም አገራት ዝርዝርከተማላዎስእስልምናክርስትናውዝዋዜየሜዳ አህያህግ ተርጓሚዝሆንቋንቋመጽሐፈ ሲራክፍልስፍናሞና ሊዛመስቃንእስፓንያፋሲካየደም መፍሰስ አለማቆምሶቅራጠስሰን-ፕዬርና ሚክሎንፍቅር እስከ መቃብርፋሲለደስLጉጉትግመልኦጋዴንእስያዳግማዊ ምኒልክኦሮማይጎልጎታጳውሎስ ኞኞግራዋየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንበገናየዔድን ገነት🡆 More