ያሙሱክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 200,659 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°49′ ሰሜን ኬክሮስ እና 05°17′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
በ1893 ዓ.ም. ፈረንሳዮች አገሩን እንደ ቅኝ አገር ሲያደርጉት፣ ንግሥት ያሙሶ ትንሽ መንደሩን (ንጎኮ የተባለውን) አስተዳደሩት። በግዜው 475 ሰዎች ብቻ ኖሩበት። በ1901 በሳቸው ትዝታ የንጎኮ ስም ያሙሱክሮ ሆነ። በ1975 ዓ.ም. ያሙሶክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ሆነ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article ያሙሱክሮ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.