ታላቁ ፕዮትር

ታላቁ ፕዮትር (1664-1717 ዓም) ወይም 1 ፕዮትር ከ1674 እስከ 1714 ዓም.

ድረስ የመስኮብ ግዛት፣ ከ1714 እስከ 1717 ዓም ድረስ የሩስያ ግዛት ፃር (ንጉሥ) ነበሩ።

ታላቁ ፕዮትር
ታላቁ ፕዮትር በ1709 ዓም

ከ1714 ዓም አስቀድሞ የንጉሡ ማዕረግ «ፃር» (ከሮማይስጥ ቄሣር) ሆኖ ነበር፤ በ1714 ዓም ፃሩ 1 ፕዮትር በይፋዊ ዐዋጅ ማዕረጉን ከ«ፃር» ወደ ሮማይስጡ «ኢምፔራቶር» (ንጉሰ ነገስት) ቀየረው። ከ1539 እስከ 1714 ዓም ድረስ ሀገሩ «የመስኮብ ግዛት» ወይንም «የሩስያ ግዛት» ሲባል፣ «ግዛት» የሚለው ሩስኛ ቃል በትክክል «ፃርነት»ን አመለከተ፤ ከ1714 ዓም ወዲኅ ግን «ግዛት» የሚለው ሩስኛ ቃል በትክክል «ኢምፔሪያ» (የንጉሠ ነገሥት መንግሥት) ሆነ።

Tags:

የሩስያ ግዛት (1714-1909 ዓ.ም.)

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ሴቶችየአሜሪካ ዶላርራያአማራ (ክልል)የምድር እምቧይመለስ ዜናዊየኦቶማን መንግሥትኪሊማንጃሮሸዋእንሽላሊትየከለዳውያን ዑርጥላሁን ገሠሠመቅደላአሸንዳፓኪስታንወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስበእውቀቱ ስዩምየኢትዮጵያ ሙዚቃቦሌ ዓለም አቀፍ ጥያራ ጣቢያልብነ ድንግልዩጋንዳአርኖ ሚሼል ዳባዲመብረቅመዝሙረ ዳዊትሶሀባ (sahabah)/ኡሙ አይመን በረካ(ረ.ዐንሁ)ሚስቱን ገድሎ አማቱ ቤት ተሽሽገነፋስ ስልክሐረግ (ስዋሰው)ማጅራት ገትርክርስትናበሬትግራይ ክልልድግጣኢትዮ ቴሌኮምMetshafe henokፀሐይጃትሮፋሂሩት በቀለየማቴዎስ ወንጌልከነዓን (ጥንታዊ አገር)ግዕዝበጀትየሺጥላ ኮከብኦሪትአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነትደጃዝማችደብረ ሊባኖስጭላዳ ዝንጀሮየአፍሪካ ኅብረትየሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ ማዕከል (ኢትዮጵያ)የተባበሩት ግዛቶችኤችአይቪአዶልፍ ሂትለርክርስቶስ ሠምራይስሐቅአዲስ ኪዳንአንድ ፈቃድሣህለ ሥላሴየሞስኮ ስቴት ዩኒቨርስቲጠጅባቢሎንደምየኖህ መርከብወንዝ1925ቅዝቃዛው ጦርነትሳክሶፎንለዘለቄታዊ የልማት ግብጅቡቲከፋኮሶ በሽታፍልስፍናዱባይደብረ አቡነ ሙሴ🡆 More