ዋሊያ

በሳይንሳዊ ስሙ Capra walie ሲጠራ ኢትዮጵያ ብቻ ይሚገኝ የአይቤክስ ዝርያ ነው። በአሁኑ ጊዜ በዚህ አለም ላይ 500 ብቻ ዋሊያ ሲገኙ እኒህም በሰሜን ተራሮች ይቃርማሉ። የዋሊያ ቁጥር መመናመን በአደን፣ የግጦሽ መሬት ማነስና የሚኖሩበት ዱራ ዱር በተለያዩ ምክንያቶች መመናመን ናቸው። ዋልያን ለምግብነት የሚጠቀም የዱር እንስሳ ጅብ ሲሆን ህጻን ዋልያወች በቀበሮና በተለያዩ የዱር ድመቶች ይታደናሉ።

የአሁኑ የዋልያወች ቁጥር ቢጨምር የሚኖሩበት አካባቢ የሚችለው በዛ ቢባል 2000 ዋልያወችን ነው። ከዚያ ከበለጠ የግጦሽና የመሳሰሉት ችግሮች ይከሰታሉ።

ዋሊያ
ዋሊያ

Tags:

ሰሜን ተራሮችቀበሮጅብ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛአቡነ ቴዎፍሎስቤተ መርቆሬዎስአውሮፓ ህብረትጂዎሜትሪአንዶራእየሱስ ክርስቶስሲሳይ ንጉሱጋናቼኪንግ አካውንትየሮማ ግዛትድንችቋንቋእንጀራኦሮምኛየሲስተም አሰሪአሕጉርሶፍ-ዑመርኤሌክትሪክ ምድጃ ፡ እራስህ ስራየትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴርየጊዛ ታላቅ ፒራሚድስምገንፎየደም መፍሰስ አለማቆምመቅደላቤተ ጊዮርጊስአሜሪካቻይናጋኔንገብርኤል (መልዐክ)የተባበሩት የዓረብ ግዛቶችሊቢያኤምኔምካናቢስ (መድሃኒት)ኦሪት ዘኊልቊታፈሪ ቢንቲአክሱምኦሪትየኖህ ልጆችማንችስተር ዩናይትድአማርኛ ልብ ወለድ መፃህፍትሰንበትታንዛኒያሥነ ቅርስመሐረቤን ያያችሁዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያንለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያተመስገን ተካሐምራዊቦሌ ክፍለ ከተማዋሺንግተን ዲሲዝንጅብልደብረ አቡነ ሙሴጉግልደብረ ሊባኖስመንግስቱ ኃይለ ማርያምየማርያም ቅዳሴአበሻ ስምየሺጥላ ኮከብሐሳባዊነትሰርቨር ኮምፒዩተርደቡብ ቻይና ባሕርወሎዳኛቸው ወርቁወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስአባ ጅፋር IIግራዋአሸንዳጸሎተ ምናሴዓለማየሁ ገላጋይዕብራይስጥ2004 እ.ኤ.አ.ቅዱስ ሩፋኤልፋሲካ🡆 More