እግዚዕ

እግዚዕ በግዕዝ ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ በግሪክኛ Κύριος የሚለውን የማዕረግ ስም ለመተርጎም አገልግሏል።

በግዕዝ "እግዚእት" ማለትም እመቤት ማለት ሲሆን "እግዚእትነ" ማለት "እመቤታችን" የሚለውን የማዕረግ አጠራር ለማመልከት ይሰራበታል።

በዚህም መሰረት "እግዚአብሔር" የሚለው የአማርኛ / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም ይሖዋ ወይም ያህዌ የሚለውን) በመተካት በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።

Tags:

መጽሐፍ ቅዱስግሪክኛግዕዝ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ቅዱስ ባስሊዮስ ዘቄሣርያጣና ሐይቅአረቄይቺም ቂንጥር ሆና ቡታንታ አማራትደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅንጥንታዊ ግብፅየተባበሩት የሀገር ንጉሳዊ አገዛዝብጉንጅየእግር ኳስ ማህበርወላይታቤተ ሚካኤልኢትዮጲያሲዳማቺንግስ ካንደቡብ ወሎ ዞንኩሽ (የካም ልጅ)የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽንእስራኤልዓፄ ዘርአ ያዕቆብጌዴኦየሉቃስ ወንጌልZዴርቶጋዳአስርቱ ቃላትዝናብመሠረተ ልማትግብርካልኩሌተርአክሱም ጽዮንግድግዳአርጎባአፈርፈርዲናንድ ማጄላንኦሮሚያ ክልልሊቢያሰንበትየፈረንሳይ አብዮትሚዲያየኢትዮጵያ ታሪክ፡ ኑብያ አክሱም ዛጉዬ ክፍል ፭/፲፬አደሬማርያምመስቀልዛምቢያጉልባንአለማየሁ እሸቴቢትኮይንየኢትዮጵያ ሕገ መንግስትጫትከርከሮአድዋፈሊጣዊ አነጋገርጀርመንታሪክጋናከንባታአማርኛ ተረት ምሳሌዎችኮካ ኮላሲዳምኛቼክየኢትዮጵያ ሀይቆችሶሪያነጭ ሽንኩርትአዋሳ ከተማ የእግር ኳስ ክለብክሬዲት ካርድአክሱም መንግሥትሐና ወኢያቄምኢትዮጵያቤተ መድኃኔ ዓለምሶማሊያክረምትማኅበረሰባዊ ፍልስፍናጎንደር🡆 More