ዓድዋ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በዓድዋ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,672 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 20,774 ወንዶችና 21,898 ሴቶች ይገኙበታል።
አድዋ | |
አገር | ኢትዮጵያ |
ክልል | ትግራይ ክልል |
ዞን | ማዕከላዊ ዞን |
ከፍታ | 2,706 |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 42,672 |
አድዋ በርከት ያሉ የከተማ እና የገጠር ቀበሌዎች አጠቃልላ የያዘች ነች፤ ከእነሱም እንዳባገሪማ ፣ ታሕታይ፡ሎጎምቲ ፣ ላዕላይ፡ሎጎምቲ የመሳሰሉ ይገኙበታል፡፡
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article አድዋ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.