መላኩ ተፈራ ደርግ የኃይለስላሴን አገዛዝ ገርስሦ ስልጣን በያዘ ጊዜ በጎንደር አከባቢ ለአብዮቱ አልታዘዛችሁም በማለት ብዙ ሺ ወጣቶችን በመረሸንና በማስረሸኑ በጭካኔው ይታወቃል። በመሆኑም የጎንደር እናቶች እንዲህ ሲሉ አዚመውለታል። መቶ አለቃ መላኩ ተፈራ ለሰራው እጅግ አሰቃቂ የግድያ ወንጀሎች አሁን በስልጣን ላይ ያለው መንግስት ፍርድ ቤት በሞት እንዲቀጣ ፈርዶበታል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article መላኩ ተፈራ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.