ጥር ፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፱ ዕለታት ይቀራሉ።
ጥር ፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፱ ዕለታት ይቀራሉ።
፲፱፻፵፫ ዓ.ም. ብጹዕ አቡነ ባስልዮስ (የቀድሞው እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ በካይሮ ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ከእስክንድርያው ፓትርያርክ መዓርገ ጵጵስና ተቀብለው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ኾነው ተቀቡ። ነገር ግን የፓትርያርክነቱን ማዕርግ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ከሞቱ በኋላ ሰኔ ፳፩ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ነው የተሰጡት።
ጥር ፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፱ ዕለታት ይቀራሉ።
ጥር ፮ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፱ ዕለታት ይቀራሉ።
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article ጥር ፮, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.