ተወለደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር

ዶ/ር ተወልደብርሃን ገብረእግዚኣብሔር የእጽዋት ጄኔቲክ ሃብት ለንግድ ሲባል እንዳይለወጥና በተለይ ሰለጠኑ የሚባሉት ኣገሮች የገበሬው ሕብረተሰብ ለዘመናት ጠብቆ ያቆየውን እንዲያከብሩ ተከራክረዋል። ይህ መብት እንዲከበርና የእጽዋትን ጂን እየቀየሩ በፓተንት በመጠበቅ ችግር እንዳይፈጥሩ ኣስተባብረዋል።

ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር

ለዶ/ር ተወልደ “ራይት ላይቭሊሁድ አዋርድ” የተባለው ሽልማት በ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል። በእዚህ መስክ ይህ ሽልማት ለዶ/ር መላኩ ወረደ ከመሰጠቱ ሌላ በእንዶድ ምርምር ዶ/ር አክሊሉ ለማ እና ዶ/ር ለገሠ ወልደዮሓንስ ተሸልመዋል። ይህ የዕውቅና ሽልማት የኖቤል ሽልማት በማይሰጥበት መስክ ስለሆነ ኣማራጭ ነው ይባላል።

Tags:

ንግድእጽዋትጂን

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

አፋር (ክልል)ተፈራ ካሣቅዱስ ሩፋኤልድንጋይ ዘመንውዳሴ ማርያምገበጣአክሱምራስ ዳርጌማህበራዊ ሚዲያዚምባብዌአቡነ ባስልዮስአምልኮሳክሶፎንተውሳከ ግሥአፈርጸጋዬ ገብረ መድህንማንችስተር ዩናይትድመስተዋድድኣብሽየቬትናም ጦርነትኦግስቲንአብርሐምየቅድስት ድንግል ማርያም ስሞችቢስማርክሄፐታይቲስ ኤኦሮሚያ ክልልፋሲካየሰራተኞች ሕግfomgqጎሽኤድስሩዋንዳግሽጣከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር ተስማምቶ ለመኖርሊዮኔል ሜሲወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስዘመነ መሳፍንትሞስኮወለተ ጴጥሮስአቡነ ተክለ ሃይማኖትኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያንቭላዲሚር ፑቲንጳውሎስ ኞኞአባታችን ሆይትግርኛዓፄ ቴዎድሮስባኃኢ እምነትአርኖ ሚሼል ዳባዲAባቲ ቅኝትጅጅጋሱፍኩሻዊ ቋንቋዎችተመስገን ተካፍልስጤምዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያንጓያህንድሰፕቴምበርዋቅላሚደራርቱ ቱሉሊያ ከበደሴቶችየሺጥላ ኮከብህብስት ጥሩነህቡታጅራኮኮብጦጣጅቡቲ (ከተማ)ትምህርተ፡ጤና🡆 More