ዓ.ም.

ዓመተ ምሕረት ከኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ አለም መምጣት ጋር ተያይዞ በአብዘኛው ክርስቲያናዊ ማሕበረሰብ ዘንድ ለዘመን መግለጫነት ወይም መጠሪያነት የሚሰጥ ስያሜ ነው።

ስያሜ

በመካከለኛው ዘመን ላቲንኛ ዐኖ ዶምኒ (AD) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ትርጓሜው ዘመነ ጌታ ወይም የጌታችን ዘመን የሚል ነው፤ ይህም የተወሰደው "ዐኒ ዶምኒ ኖስትሪ ጄሱ ክርስቲ" (በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ዘመን) ከተሰኘ ላቲን ኃይለ ቃል ነው። በኢትዮጵያም ለዚሁ በቀረበ መልኩ ዓመተ ምሕረት በመባል ተተርጉሟል። አንዳንድ ጊዜ ሰኩለር ለማድረግ ስፈልጉ የተለያዩ ፀሐፍት ከ፲፯ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መባቻ ጀምሮ የጋራ ዘመን ወይም ኮሜን ኢራ(ሲ.ኢ) በማለት የመጻፍ የጀመሩ ቢሆንም እንደምክንያትነት የሚወሰደው ነገር የኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድር መምጣት እንድሆነ ይታምናል።

ዋቢ

Tags:

ኢየሱስ ክርስቶስ

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

እጸ ጳጦስቆለጥነጭ ኣውጥዶሮ ወጥሰንበትተውሳከ ግሥኮባኔቶመንግስቱ ኃይለ ማርያምማሲንቆአማኑኤል ካንትካይሮእስልምናመሬትዓይንባይን ዝምድናየሌት ወፍኢትዮጵስት በዓለም ዙሪያኢያሪኮአፈርመካከለኛ ዘመንሙርሌኤቨረስት ተራራቂጥኝማጎግጣልያንጉራጌቸኪያጫማ (የርዝመት አሀድ)መድኃኒትፍሬምናጦስዋለስ እና ግሮሚትመጽሐፈ ሲራክኃይሌ ገብረ ሥላሴፍቅርአዲስ ነቃጥበብኮረንቲጥናትፊዴል ካስትሮሻይፎስፈረስኢንግላንድአቡነ ቴዎፍሎስሚስቶች በኖህ መርከብ ላይኢሳያስ አፈወርቂአጠቃላይ አንጻራዊነትአንበሳእስያቼልሲወንጌልሂሩት በቀለቢግ ባንግየአስተሳሰብ ሕግጋትየሐበሻ ተረት 1899ኦሮማይየኢትዮጵያ አየር መንገድየደም መፍሰስ አለማቆምተምርሱፍቅኔማራጦኒዮስንጉሥ ካሌብ ጻድቅይሳኮርፍልስፍናኣደይ ኣበባግስበትቤርሙዳሴቶችሰለሞንበርበር ማርያምየዓለም የመሬት ስፋትጀጎል ግንብኮሶሽፈራውዋና ገጽ🡆 More