ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ አየር ማረፊያ

ጎንደር አፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ በታሪካዊቷ የጎንደር ከተማ በስተደቡብ አሥራ ስምንት ኪሎሜትር ርቀት፣ ከባሕር ወለል ፩ሺ ፱መቶ ፺፬ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው። በየቀኑ በአማካይ ፭ በረራዎች ከጎንደር ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ይደረጋሉ።

ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ
ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ አየር ማረፊያ
ከፍታ 6541 ጫማ (1994 ሜትር)
ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ

12°31′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ይህ ጥያራ ጣቢያ ለአገር ውስጥ በረራ ብቻ በማገልገል ላይ ሲሆን ማኮብኮቢያው አስፋልት የለበሰ ባለ ፪ሺ ፯መቶ ፹ ሜትር ርዝመት በ ፵፭ ሜትር ስፋት ያለው ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦይንግ ፯መቶ፴፯ እና ቦምባርዲዬ ጥያሮች በየዕለቱ ከዚህና ወደዚህ ጣቢያ ይበርራል።

ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ ታሪካዊቷን የጎንደር ከተማ እና በአካባቢው የሚገኙትን የጎብኚ ተስህቦዎችን፣ እንዲሁም ጣና ሐይቅ፤ የሰሜን ተራራን እና የመሳሰሉትን ለመጎብኘት አማካይ የሆነ ጣቢያ ነው።


ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ አየር ማረፊያ

ጎንደር አፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ በታሪካዊቷ የጎንደር ከተማ በስተደቡብ አሥራ ስምንት ኪሎሜትር ርቀት፣ ከባሕር ወለል ፩ሺ ፱መቶ ፺፬ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው። በየቀኑ በአማካይ ፭ በረራዎች ከጎንደር ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ይደረጋሉ።

Tags:

ጎንደር

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛአበባ ደሳለኝአብርሐምካሮት ፑሬኮባልትየተባበሩት መንግሥታት ድርጅትጎንደር ከተማማርቲን ሉተርየወታደሮች መዝሙርቦሌ ዓለም አቀፍ ጥያራ ጣቢያየአሜሪካ ፕሬዚዳንትሌይሽመናይሲስፈረንሣይአውሮፓሸለምጥማጥገብረ ክርስቶስ ደስታቋንቋቡናኩንታልአጣጣሚ ሚካኤልየኮርያ ጦርነትወርቅአሚር ኑር ሙጃሂድኃይሌ ገብረ ሥላሴየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግአውስትራልያሲድኒአዳም ረታቅዱስ ሩፋኤልሊንደን ጆንሰንመጥምቁ ዮሐንስዋሚ ቢራቱጫትፋርስኛምዕራብ አፍሪካየአዋሽ በሔራዊ ፓርክሶማልኛየውሃ ኡደትዋና ከተማቅዱስ ገብርኤልየሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንኣዞ ሓረግየ1970 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫደቡብ ኮርያአዘርኛሰለሞንጨው ባሕርየሾህ አክሊልተውሳከ ግስፀሐይየኢትዮጵያ ካርታ 1690አባ ጉባአክሊሉ ለማ።የኩሽ መንግሥትብር (ብረታብረት)ድንቅ ነሽፖለቲካየትነበርሽ ንጉሴዓለማየሁ ቴዎድሮስአባ ሊቃኖስሙሉቀን መለሰደፋርና ጭስ መውጫ አያጣምሶቅራጠስበላይ ዘለቀናይሎ ሳህራዊ ቋንቋዎችየሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀልታምራት ደስታሰባአዊ መብቶችገዳዩ ባልሽ የሞተው ወንድምሽማህበራዊ ሚዲያመለስ ዜናዊምሥራቅ አፍሪካሳዑዲ አረቢያ🡆 More