ደረስጌ ማርያም

ደረስጌ ማርያም ደባርቅ፣ ጎንደር ውስጥ ደረስጌ (ደብረ-ስጌ ከሚለው ስም የመጣ)፣እሚባል ቦታ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ነው። በዘመነ መሳፍንት ገነው የነበሩት ደጃች ውቤ እራሳቸውን ለማንገሥ ሲሉ የጀርመኑን ሠዓሊ እና ሳይንቲስት ዶክተር ሺምፐር በመቅጠር በ1840ዎቹ መጀመሪያ ያስገነቡት ቤተክርስቲያን ነው። በኋላ ላይ ከወደፊት ዓፄ ቴዎድሮስ ጋር በዚሁ አካባቢ ጦርነት ገጥመው ስለተሸነፉ ፣ ራስ ውቤ ለስርዓተ ንግሣቸው ባሠሩት ቤተ ክርስቲያን ዓፄ ቴዎድሮስ በአቡነ ሰላማ እጅ ተቀብተው ዘውድ ጭነው ነገሡበት። ይሄውም በ1847 መሆኑ ነው።

ደረስጌ ማርያም
ደረስጌ ማርያም
ደረስጌ ማርያም
ከፍታ 3035 ሜትር
ደረስጌ ማርያም is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ደረስጌ ማርያም

13°01′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°06′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ውጭ ማያያዣ

ካርታ

Tags:

ዓፄ ቴዎድሮስዘመነ መሳፍንትደባርቅጀርመንጎንደር

🔥 Trending searches on Wiki አማርኛ:

ኤችአይቪምሳሌዎችአፋር (ብሔር)የአድዋ ጦርነትጊዜአለቃ ገብረሐና እና አስቂኝ ቀልዶቻቸውከንባታብሔርጨረቃፍልስጤምበ1948 ዓ.ም. ተሻሽሎ የወጣ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥትሳያት ደምሴኦማንሬድየስቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስሩማንኛሥርዓተ ነጥቦችEትንቢተ ዳንኤልቂጥኝቅዱስ ጴጥሮስጋሊልዮጀርመንበረድ ወቅትቦሩ ሜዳኦሮሚያ ክልልጥናትንጥረ ነገርቢዛንታይን መንግሥትህይወትመጽሐፍክፍለ ዘመንስፖርትአሊ ቢራእጸ ፋርስፈንገስህግ አውጭየወታደሮች መዝሙርአቡነ ተክለ ሃይማኖትሪፐብሊክየቃል ክፍሎችየተባበሩት የሀገር ንጉሳዊ አገዛዝማህበራዊ ሚዲያአብዮትጠመንጃአልባኒያማላዊከተማእንቆቅልሽቻይናዩ ቱብዋናው ገጽፖከሞንጡት አጥቢየታቦር ተራራጓጉንቸርሥነ ጥበብሥነ-ፍጥረትማርስዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግኦሮማይየኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎችየኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከዐፄ ልብነ ድንግል እስከ ዐፄ ቴዎድሮስ ክፍል ፩/፪ረጅም ልቦለድሊያ ከበደጸሐፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ ወልደ አረጋዊየማርቆስ ወንጌልትምህርትደምታምራት ደስታእሑድኢየሱስ🡆 More