የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል በደብተራ ዘነበ እንደተጻፈ፣ እንዲሁም በኢኖ ሊትማን እንደተተረጎመና እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ ከእንግሊዞች ዘመቻ በፊት የነበረውን የንጉሱን ዘመን በኢትዮጵያዊ አይን እማኝ ምን እንዲመስል እንደነበረ የሚመዘግብ ነው። በጥንቱ አማርኛ የተጻፈው ይሄ ዜና መዋዕል የአማርኛው ክፍል ከጎን ይታያል፣ እሱ ላይ በመጫን ወደ 80 የሚጠጉ የመጽሃፉን ገጾች ማንበብ ይችላሉ።
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል - በደብተራ ዘነብ, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.