ኑርሡልጣን፣ ቀድሞ አስታና (Астана) የካዛክስታን ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 288,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 51°18′ ሰሜን ኬክሮስ እና 7°45′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
በሥፍራው ላይ የሩስያ ወታደሮች አምባ በ1816 ዓ.ም. ሠሩ። ይህ በኋላ አክሞሊንስክ የተባለ መንደር ሆነ። በ1953 ዓ.ም. ስሙ ጸሊኖግራድ ሆነ። በ1983 ደግሞ ስሙ አቅሞላ ሆነ። ከ1989 ዓ.ም. ጀምሮ ዋና ከተማ በሆነበት ወቅት ስሙ አስታና ሆነ፣ በመጨረሻም በ2011 ዓም ስሙ ኑርሡልጣን ሆነ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
This article uses material from the Wikipedia አማርኛ article ኑር-ሡልታን, which is released under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 3.0 license ("CC BY-SA 3.0"); additional terms may apply (view authors). Content is available under CC BY-SA 4.0 unless otherwise noted. Images, videos and audio are available under their respective licenses.
®Wikipedia is a registered trademark of the Wiki Foundation, Inc. Wiki አማርኛ (DUHOCTRUNGQUOC.VN) is an independent company and has no affiliation with Wiki Foundation.